የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ.ር) ከኖርዌይ አቻቸው ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: የካቲት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ.ር) ከኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤስፒን ባርት አይድ ጋር ተወያይተዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከኖርዌይ አቻቸው ጋር በአፍሪካ ቀንድ ሰላም እና ጸጥታ...
ሩሲያ በዓለም አቀፍ መድረኮች የኢትዮጵያን ጥቅም ለማስከበር ከኢትዮጵያ ጎን እንደምትቆም አፈጉባኤ ታገሠ ጫፎ...
ባሕር ዳር: የካቲት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሠ ጫፎ የሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ሊቀመንበር ሚስዝ ቫለቲና ማትቬንኮ የተመራ የልዑካን ቡድንን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው...
“ዘመኑን የዋጁ እና ቴክኖሎጂን መሠረት አድርገው ለሚሠሩ ወጣቶች ዕውቀታቸውን ወደ ተግባር እንዲቀይሩ እገዛ መደረግ...
ደሴ: የካቲት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሥራ እና ሥልጠና ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወር የሥራ አፈፃፀም ግምገማን በኮምቦልቻ ከተማ አካሂዷል። የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ሥራ እና ሥልጠና መምሪያ ኀላፊ ይትባረክ ጌታሁን ባለፉት ስድስት...
“ኢትዮጵያውያን ኢትዮጵያን ያቆዩት በመሥዋዕትነት ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕርዳር: የካቲት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለየካቲት 12 የሰማዕታት ቀን መታሰቢያ ቀን የእንኳን እረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ኢትዮጵያውያን ኢትዮጵያን ያቆዩት በመሥዋዕትነት...
“የካቲት 12 ዘመን ተሻጋሪ ፅናታችንን የምናስብበት ነው” ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ
ባሕር ዳር: የካቲት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የካቲት 12 ለሀገራችን ያለንን ፍቅር እና ዘመን ተሻጋሪ የኾነ ጽናታችንን የምናሳይት ነው ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ተናገሩ፡፡
ፕሬዝዳንቱ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የካቲት 12 የመስዋዕታችንን ፋይዳ የምናስብበት ዕለት...








