ሁለገብ ጠቀሜታ ያላቸው እና ለደን ልማት የሚውሉ የዕጽዋት ዝርያዎችን እያዘጋጀ መሆኑን የምሥራቅ ጎጃም ዞን...
ደብረ ማርቆስ: ሰኔ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሁለገብ ጠቀሜታ ያላቸው እና ለደን ልማት የሚውሉ የዕጽዋት ዝርያዎችን ለክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እያዘጋጀ መሆኑን የምሥራቅ ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ ገልጿል። መምሪያው ለተከላ የሚኾን የቦታ መረጣና የጉድጓድ...
በባሕር ዳር ከተማ የተሠሩ የልማት ሥራዎች የኪነ ጥበብ ሥራዎችን ጥራት የሚያሳድጉ...
ባሕር ዳር: ሰኔ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከመላው ኢትዮጵያ የተወጣጡ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በባሕር ዳር ከተማ የተሠሩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ባሕል፣ ኪነ ጥበብ እና ቱሪዝም ምክትል ቢሮ ኀላፊ እና የቡድኑ አሥተባባሪ...
የእንስሳት መኖ አቅርቦት ችግርን እየፈታ የሚገኘው ፋብሪካ
ባሕር ዳር: ሰኔ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ባላት በእንስሳት ሃብት አቅም ከአፍሪካ በቀዳሚነት ትጠቀሳለች። በኢትዮጵያ ከፍተኛ የእንስሳት ሀብት ከሚገኝባቸው አካባቢዎች መካከል ደግሞ አማራ ክልል ከቀዳሚዎቹ ውስጥ ይመደባል።
ክልሉ ለዳልጋ ከብት፣ ለዶሮ፣ ለፍየል ሃብት ልማት...
አማራጭ አቅሞችን ተጠቅሞ ክልሉን ከችግሮቹ ማላቀቅ ወቅቱ የሚጠይቀው የአመራር ጥበብ ነው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ የ25 ዓመት የልማት እና የእድገት ፍኖተ ካርታ ዙሪያ ሥልጠና እየወሰዱ ነው። በሥልጠናው የክልሉ ሁለንተናዊ ችግሮች፣ አቅሞች፣ የመልማት እድሎች እና አማራጮች በጥልቀት ውይይት እየተደረገባቸው...
ተፈጥሮ እና ሰው ተናበው የፈጠሩት ልዩ ውበት:- ጎርጎራ
ጎንደር: ሰኔ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጎርጎራ በአረንጓዴ ዕፅዋት ተሸፍኖ፣ በወፎች ዝማሬ ደምቆ፣ ጣና ሐይቅን ተንተርሶ የሚገኝ ውብ ቦታ ነው።
ከመላው ኢትዮጵያ የተወጣጡ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የጎርጎራን ኢኮ ቱሪዝም ድባብ በቀን እና በምሽት ጎብኝተዋል።
ጎርጎራ...








