“የጸጥታ መዋቅሩን በማጠናከር የክልሉን ሰላም ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሠራ ነው” አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ የሀገር መከላከያ ሠራዊት መሪዎች እና የክልሉ የጸጥታ ኀላፊዎች በደቡብ ወሎ ዞን ለጋምቦ ወረዳ የአካባቢያቸውን ሰላም እያረጋገጡ ያሉ የሰላም...
ምክር ቤቱ የዲጂታል አሠራርን በመተግበር ለሌሎች ተቋማት አርዓያ መኾን እንዳለበት የቋሚ ኮሚቴ አባላት አሳሰቡ።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የመንግሥት ወጭ አሥተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ምክር ቤት የኦዲት ግኝት ምላሽ ገምግሟል። በግምገማው ከ2009 እስከ 2014 ዓ.ም በዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት...
በአውሮፓ ኅብረት ድጋፍ የሚከናወን የአደጋ ተጋላጭነት ቅነሳ ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን ከአውሮፓ ኅብረት ያልተማከለ የአደጋ ስጋት ቅነሳ አሥተዳደር በኢትዮጵያ ጋር የሁለተኛ ዙር ፕሮጀክት እወጃ ዙሪያ ውይይት አድርጓል።
በውይይቱ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ...
ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) በመካነ ሰላም ከተማ የሚገነቡ የመሠረተ ልማት ሥራዎችን ጎበኙ።
ደሴ: ሰኔ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) በደቡብ ወሎ ዞን መካነ ሰላም ከተማ የሚገነቡ የመሠረተ ልማት ሥራዎችን ጎብኝቷል።
ምክትል ርእሰ መሥተዳድሩ በተለይም ለአሚኮ እንዳሉት በከተማዋ የሚሠሩ የመሠረተ ልማት ሥራዎች ሕዝቡ...
ቱሪዝሙን ለማነቃቃት ሁሉም ተቋማት የየራሳቸው ድርሻ ይወጡ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎጃም ዞን ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ በዞኑ ያለውን የቱሪዝም ሃብት የማስተዋወቅ አውደ ርዕይ እና የቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት የማቋቋም የውይይት መድረክ አካሂዷል።
የቱሪዝም ሃብቶችን ማስተዋወቅ እና የቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን...








