ችግኞችን ከመትከል ባለፈ በመንከባብ እንዲጸድቁ እናደርጋለን።

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ የሚገኙ አረጋውያን ማኅበር፣ እድር እና ጀሚያዎች ኅብረት በባሕር ዳር ዲፖ አዲሱ የመዝናኛ ስፍራ የችግኝ ተከላ አካሂደዋል፡፡ ከጀሚያ ቶፊቅ የእድር ማኅበር የመጡት አቶ ከድር አድኖ ችግኝ ሲተክሉ...

የተረጋጋ ሰላም እንዲኖር መሪዎች እና ሕዝቡ በቅንጅት እየሠሩ ነው።

ሰቆጣ፡ ሐምሌ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ያለውን አንጻራዊ ሰላም የበለጠ ለማጽናት እየተሠራ ይገኛል። ሰላም ወዳዱ የዋግ ኽምራ ሕዝብም ከመንግሥትና ከሰላም ጎን መቆሙን በሰላማዊ ሰልፍ ድጋፍ ጭምር አሳይቷል። ይህንን ሰላም አጽንቶ ለመጠበቅና የተረጋጋ አካባቢን ለመፍጠር...

በአረንጓዴ አሻራ መርሐግብር የተከሏቸውን ችግኞች እንደሚንከባከቡ በደቡብ ወሎ ዞን የአርጎባ ብሔረሰብ ልዩ ወረዳ ነዋሪዎች...

ደሴ፡ ሐምሌ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን አሥተዳደር በአርጎባ ብሔረሰብ ልዩ ወረዳ ፈጠቆማ ቀበሌ "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ መልዕክት የችግኝ የተከላ መርሐ ግብር ተካሂዷል። የቀበሌው አርሶ አደሮች አካባቢያቸው ከዚህ ቀደም...

ክረምት እና መብራት።

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አሁን አሁን ከከተሞች መስፋፋት እና ከዘመናዊነት ጋር ተያይዞ የኤሌክትሪክ ኀይል ከየዕለት ኑሯችን ጋር ያለው ቁርኝት ከፍተኛ ኾኗል፡፡ ከትንንሽ አምራቾች እስከ ኢንዱስትሪዎች፣ ከቤት ውስጥ የማብሰል ተግባራት እስከ ባለኮኮብ ሆቴሎች...

ከ6 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን የደብረ...

ደብረ ማርቆስ: ሐምሌ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በ2017 በጀት ዓመት ባለሀብቶች ወደ ከተማዋ ገብተው እንዲያለሙ በተሠራው ሥራ ከ6 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 108 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠት መቻሉን የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳድር...