ሰላማችን የምንጠብቀው እኛው ነን።
ባሕርዳር:ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ማኅበረሰቡ የተሳተፈበት የወንጀል መከላከል ሥራ ውጤታማ ነው። ማኅበረሰብ በወንጀል መከላከል ላይ ንቁ እና ብቁ ተሳትፎ ሲያደርግ ወንጀሎች ይቀንሳሉ፣ ሰላምም ይመጣል።
በአማራ ክልል የተፈጠረውን የጸጥታ ችግር ምክንያት በማድረግ በከተሞች ላይ የሚፈጸሙ...
በምሥራቅ ጎጃም ዞን ከ25 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለማግኘት እየተሠራ ነው።
ደብረ ማርቆስ፡ ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን ባሶሊበን ወረዳ ልምጭም ቀበሌ ዞናዊ የ2017/18 የመኸር ምርት ዘመን የስንዴ ሰብል የኩታ ገጠም የዘር ማስጀመሪያ መርሐግብር ተካሂዷል ።
በምሥራቅ ጎጃም ዞን ስንዴ በስፋት ከሚመረትባቸው አካባቢዎች መካከል...
በበጀት ዓመቱ በወንጀል ጉዳይ የተመዘበረን ከ398 ሚሊየን ብር በላይ የመንግሥት ሃብት ማስመለስ ተችሏል።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የሕግ፣ ፍትሕ እና አሥተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን እና የሚደግፋቸውን ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የእቅድ አፈጻጸም እየገመገመ ነው። የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ኀላፊ ብርሃኑ...
በባሕር ዳር ከተማ ውስጥ 12 ሺህ ነጋዴዎች ሕጋዊ ኾነው እንዲሠሩ ተደርጓል።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳድር ሕገ ወጥ ንግድን በቅንጅት በመከላከሉ አዎንታዊ ለውጥ መምጣቱን አሚኮ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች እና መንግሥታዊ ተቋማት ገልጸዋል።
ወይዘሮ ጥላነሽ አብርሃም የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪ ናቸው።...
ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት የተሰበሩ እሴቶችን መጠገን ላይ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ይገባል።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም የሰላም መረጃ ጠቋሚ (ጂፒአይ) በፈረንጆቹ አቆጣጠር በ2024 ያወጣው መረጃ እንደሚያሳየው አይስላንድ፣ ዴንማርክ፣ አየርላንድ፣ ኒውዚላንድ እና ሲንጋፖር በዓለም ላይ ሰላም የሰፈነባቸው ሀገራት ኾነው ተቀምጠዋል።
ለዚህ ደግሞ ጠንካራ...








