“ለዘላቂ ሰላም መረጋገጥ የበኩላችንን እንወጣለን” ወጣቶች

ደብረ ማርቆስ፡ ሐምሌ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር "ሰላማችንን እንጠብቃለን፤ ልማታችንን እናረጋግጣለን" በሚል መሪ መልዕክት በከተማዋ ከሚገኙ ተመራቂ ወጣቶች ጋር ውይይት ተካሂዷል። የውይይት መድረኩ ወጣቶች በክረምት በጎ ፈቃድ ሥራዎች የከተማዋን ሰላም በማስጠበቅ ረገድ...

ምክር ቤቱ የ2017 በጀት ዓመት ለመንግሥት ሥራዎች ማስፈፀሚያ የታወጀ ተጨማሪ በጀት አዋጅን አጸደቀ።

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 10ኛ መደበኛ የአራተኛ ቀን ጉባኤውን እያካሄደ ነው። ምክር ቤቱ በውሎው የ2017 በጀት ዓመት ለመንግሥት ሥራዎች ማስፈፀሚያ የታወጀ...

“አሚኮ ለሀገር አንድነት ተጨማሪ አቅም ኾኗል” ጋዜጠኛ ሙሉቀን ሰጥዬ

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 10ኛ መደበኛ ጉባኤ አራተኛ ቀን ውሎውን እያካሄደ ነው። ምክር ቤቱ በአራተኛ ቀን ውሎው የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የ2017...

በፍርድ ቤቶች ከቀረቡ መዝገቦች ውስጥ ከ90 በመቶ በላይ ምላሽ መሠጠቱን የአማራ ክልል ጠቅይ ፍርድ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 10ኛ መደበኛ ጉባኤ የሦስተኛ ቀን ውሎ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምን አድምጧል። የአማራ...

በሴቶች እና ህጻናት ተሳትፎ ከ1ሚሊዮን በላይ ችግኝ ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል፡፡

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ ጋር በመተባበር እንደ ክልል በባሕር ዳር ከተማ የችግኝ ተከላ መርሐ...