የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር እየተካሄደ ነው።
ከሚሴ፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የችግኝ ተከላ መርሐግብሩ በብሔረሰብ አሥተዳደሩ ሁሉም ከተማ እና ወረዳዎች ከንጋቱ ጀምሮ እየተካሄደ የሚገኘው።
በተከላው የመንግሥት የሥራ ኀላፉዎች የብሔረሰብ አሥተዳደሩ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች፣ የሀገር መከላከያ ሠራዊት መኮንኖች እና አባላት፣ እየተሳተፉ...
“ሥነ ምህዳርን ከሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ጋር አስተሳስሮ መሥራት ለማይበገር የኢኮኖሚ እድገት ቁልፍ ነው” በለጠ...
አዲስ አበባ፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር በለጠ ሞላ(ዶ.ር)ን ጨምሮ የሥራ ኀላፊዎች እና ሠራተኞች በአዲስ አበባ አይ ሲቲ ፓርክ አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።
በዚህ መርሐ ግብር መልእክት ያስተላለፉት ሚኒስትሩ ሀገሪቱን በአረንጓዴ...
በባሕር ዳር ዙሪያ ወረዳ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎጃም ዞን ባሕር ዳር ዙሪያ ወረዳ ይነሳ ሦስቱ ቀበሌ የአንድ ጀንበር አረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ከንጋት ጀምሮ እየተካሄደ ነው።
በአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላው ላይ የሰሜን ጎጃም ዞን ዋና...
በአሚኮ ሰቆጣ ኤፍ ኤም የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።
ሰቆጣ፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ሚድያ ኮርፖሬሽን ሰቆጣ ኤፍ ኤም ቅርንጫፍ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።
በተከላ መርሐ ግብሩም የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ገቢዎች መምሪያ ሠራተኞች ተሳትፈዋል።
አሚኮን በሚያክል ትልቅ ሚዲያ ላይ አሻራቸውን በታሪካዊ...
በደቡብ ወሎ ዞን የአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።
ደሴ፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ መልዕክት በደቡብ ወሎ ዞን የአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እየተካሄደ ይገኛል።
በአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ ላይ የተለያዩ የሥራ ኀላፊዎችን ጨምሮ የዞኑ ማኅበረሰብ...








