ሀገርን የሚቀይሩ የምርምር ውጤቶችን ማን ይተግብራቸው ?
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ለአንድ ሀገር መለወጥ እና መስፈንጠር የምርምር ሥራዎች ወሳኝ ናቸው። ሀገር በቴክኖሎጅ ስትመራ ተወዳዳሪ እና ቀዳሚ ትኾናለች። የሀገርን እጣ ፈንታ ሊቀይሩት የሚችሉት ደግሞ የሀገሪቱ ዜጎች ናቸው። ዜጎች ተመራማሪ...
የሥነ ልቦና ጉዳት እና መፍትሔው፦
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሥነ ልቦና ስለ ሰዎች ስሜት፣ ባህርይ እና አስተሳሰብ የሚያጠና የትምህርት ዘርፍ ነው። አንድ ሰው በአካል፣ በመንፈስ እና በስሜት መልካም መስተጋብር ላይ ሲኾን የሥነ ልቦና ደኅንነት ላይ ነው ይባላል።
አንድ...
“ጣናነሽን በክብር መቀበል በፍቅር የሸኙልንን ኢትዮጵያውያን ማክበርም ነው” ጎሹ እንዳላማው
ባሕር ዳር፦ ሐምሌ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ መሪዎች እና ነዋሪዎች ጣናነሽ ፪ ጀልባን ለመቀበል ከየአደባባዩ ወጥተው ወደጀልባዋ አቅጣጫ እየተጓዙ ነው። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው የከተማዋ መሪዎች...
የኅብረተሰቡ ተሳትፎ የመንገድ ሥራ አብዮት ቀስቅሷል፡፡
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 25/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን መቄት ወረዳ የ022 ቀበሌ ነዋሪዎች በአቀበት እና ቁልቁለት ለዘመናት ሲቸገሩ ኖረዋል፡፡ ወጣት ያምራል ሙጨ እንደወገኖቹ የችግሩ ተጎጂ ነበር፡፡ ለገበያ፣ ለወፍጮ እና ለማኅበራዊ ግንኙነቶቻቸው በእግር...
የማኅበረሰቡን ጤና ለማሻሻል መከላከልን መሠረት ያደረገ የዘገባ ሽፋን መሥጠት ይገባል።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የሚዲያ ፎረም በ2017 በጀት ዓመት በተሠሩ ሥራዎች እና በቀጣይ በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ ውይይት አካሂዷል።
የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኀላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር) እንዳሉት በ2017...








