የሀገር በቀል ችግኞች ለባሕልና ቱሪዝም ዘርፍ ትርጉማቸው የተለየ ነው።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ እና ተጠሪ ተቋማት መሪዎች እና ሠራተኞች በአማራ ሕዝብ ዝክረ ታሪክ ማዕከል ግቢ ውስጥ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄደዋል፡፡ የአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ኀላፊ...

የሩዝ ምርትን ለማሳደግ ምን እየተሠራ ነው ?

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሩዝ በአብዛኛው ሰው የምግብ ገበታ ላይ ከማይጠፉ ምርቶች ውስጥ አንደኛው እየኾነ መጥቷል። ይህ ምርት በኢትዮጵያ ከተዋወቀበት ጊዜ ጀምሮ ተወዳጅነቱ እያደገ ነው ፡፡ ነገር ግን ምርቱ ኢትዮጵያ ባላት እምቅ አቅም...

ውጤት የሚመጣው በግጭት ሳይኾን በሰላማዊ አማራጭ ነው።

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ አስቻለ አላምሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በአማራ ክልል በሁሉም አካባቢዎች የተጠናከረ የሕግ ማስከበር ሥራ እየተሠራ መኾኑን ገልጸዋል። የሚሊሻ እና የሰላም...

የሕዝብን ሰላም ለመጠበቅ የተሰማሩ የጸጥታ አካላትን ቤተሰቦች መደገፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ።

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ አስቻለ አላምሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም የሚሊሻ እና የሰላም አስከባሪ ኃይሎች ለክልሉ ሰላም መረጋገጥ ዋጋ እየከፈሉ መኾናቸውን ገልጸዋል። በሕግ ማስከበር...

የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚደረግበት የጋራ መኖሪያ ቤት እየገነባ ነው። 

ጎንደር: ሐምሌ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች የሚኾን የጋራ መኖሪያ ቤት እያስገነባ መኾኑን አስታውቋል። የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ምክትል ከንቲባ ደብሬ የኋላ በከተማዋ በርካታ መሠረተ ልማቶች እየተሠሩ እንደኾነ...