አሚኮ አዳዲስ የሥራ ፈጠራዎችን በማስተዋወቅ እና ምርጥ ተሞክሮዎችን በማስፋት እየተጋ ያለ ሚዲያ ነው።

ጎንደር: ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተደራሽነቱን በማስፋት ዘመኑን የዋጁ አሠራሮችን በመከተል ለአድማጭ፣ ተመልካች እና አንባቢያን እየደረሰ ሦሥት አሥርት ዓመታትን አስቆጥሯል።   በእነዚህ ዓመታት የተለያዩ ፖለታካዊ፣ ምጣኔ ሃብታዊ እና ማኅበራዊ ይዘት ያላቸውን ዘገባዎች በማዘጋጀት...

የሻደይ አሸንድየ በዓል ዕሴቱን በጠበቀ መልኩ ተከብሯል።

ጎንደር: ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሻደይ አሸንድየ በዓል የማጠቃለያ መርሐ ግብር በጎንደር ከተማ ተከብሯል።   የበዓሉ ማጠቃለያ መርሐ ግብር "ባሕላዊ እሴቶቻችን ለዘላቂ ሰላማችን" በሚል መሪ መልዕክት ነው የተከበረው።   ‎የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ባሕል እና ቱሪዝም...

አሚኮ ባለፉት ዓመታት የአካባቢውን ሰላም እና የማኅበረሰቡን አብሮ የመኖር ትርክት በመገንባት ረገድ ከፍተኛ ሚና...

ባሕርዳር: ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አሚኮ የ30ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በተለያዩ መርሐ ግብሮች እያከበረ ነው።   በዓሉን አስመልክተው የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ኀላፊ ሀብታሙ እሸቱ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።   አቶ ሀብታሙ እሸቱ እንዳሉት...

በሰሜን ጎንደር ዞን ከ350 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ለመመዝገብ ታቅዶ እየተሠራ ነው።

ደባርቅ: ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎንደር ዞን በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ከ350 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ለመመዝገብ ታቅዶ ወደ ሥራ ተገብቷል።   የሰሜን ጎንደር ዞን ትምህርት መምሪያ ተወካይ ኀላፊ ታደሰ ሙሃባው እንደገለጹት በዞኑ በሚገኙ አካባቢዎች የንቅናቄ...

“አሚኮ የሕዝባችን ጠንካራ ተቋም ብቻ ሳይኾን ልዩ ምልክት ኾኖ እየቀጠለ ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የ30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል የማጠቃለያ ዝግጅት እየተካሄደ ነው።   በማጠቃለያ ዝግጅቱ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ...