ዘር አምራች አርሶ አደሮችን በማኅበር ለማደራጀት እየሠራ መኾኑን የወልድያ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ።

ወልድያ: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የወልድያ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የማኅበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከሲሪንቃ ግብርና ምርምር ማዕከል ጋር በመተባበር በአርሶ አደሮች ማሳ ላይ የምርጥ ዘር ብዜት እያካሄደ ነው። የዩኒቨርሲቲው የሥራ ኀላፊዎች፣ የሲሪንቃ ግብርና ምርምር ባለሙያዎች፣...

“የዓባይ ግድብን ላሳካን ሕዝቦች የባሕር በር የማግኘታችን ጉዳይ ምንም ነው” ፕሮፌሰር አደም ካሚል

ባሕር ዳር: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር ተጠቃሚነት ታሪክ የመዘገባት ዛሬ ሳይኾን ቀደም ብሎ ነው፡፡ የኢትዮጵያ የቀደሙ ሥልጣኔዎች ሲነሱ አብሯቸው የሚነሳውም ቀይ ባሕር ነው፡፡ ኢትዮጵያ ቀደም ባለው ታሪኳ ከቀይ ባሕር ጋር ያላት ቁርኝት...

ለመማር የሚታትሩ ተማሪዎች እና ለማስተማር የሚተጉ መምህራን ትምህርትን በውጤት ያጅባሉ።

ባሕር ዳር: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "እንኳንስ ሌሎች እኔ አንደኛ ደረጃ ስወጣ እና ስሸለም የከረምኩትም አላለፍሁም" ይህን የነገረን የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ የነበረው ተማሪ ብርሃኑ አለልኝ ነው። በ2017 ዓ.ም በትምህርት ቤቱ ሲማሩ ከከረሙት...

የአማራ ክልል ባለፈው በጀት ዓመት 120 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ አቅርቧል።

አዲስ አበባ: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፈው በጀት ዓመት በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ 120 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ማቅረቡን የአማራ ክልል ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ አስታውቋል። ሲሚንቶ፣ ከሰል እና ብረትን ጨምሮ ከ40 በላይ ማዕድናትን በክልሉ...

ወሳኞቹ የእርግዝና ወራት የትኞቹ ናቸው?

ባሕር ዳር: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ልጆች ጤነኛ እና የዳበረ አካል እና አዕምሮ ኖሯቸው ለማደግ ከመጀመሪያዋ የጽንሰት ቀን ጀምሮ እስከ ሦስት ወራት ድረስ የተለየ ትኩረት እና የሕክምና ክትትል ያስፈልጋል። የውስጥ ደዌ ክሊኒክ ጠቅላላ ሐኪም ዶክተር...