ለሕዝብ ደኅንነት የሚጨነቅ ሁሉ ሰላማዊ አማራጭን ሊከተል ይገባል።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም(አሚኮ) በኢትዮጵያ ውስጥ ባለፉት ዓመታት የተፈጠሩ አለመግባባቶች ሌላ ግጭቶችን እየወለዱ ሰላም ጠፍቶ ቆይቷል። የእርስ በርስ ግጭቱ እንደ ሀገር ሰብዓዊ እና ምጣኔ ሃብታዊ ውድመትን አስከትሏል።
በዚህም የአማራ ክልል አንዱ ገፈት ቀማሽ ኾኖ...
የመንግሥትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች ትጥቃቸውን ፈቱ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታጣቂዎች የመንግሥትን የሰላም ጥሪ በመቀበል ትጥቃቸውን ፈትተዋል።
በርክክብ መርሐ ግብሩ ላይ የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ፣ የብሔራዊ ታህድሶ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ጄኔራል ደርቤ መኩርያው፣...
ብቁ ዜጎችን ማፍራት የ25 ዓመታቱ የአሻጋሪ እና የዘላቂ ልማት ዕቅዱ የትኩረት አቅጣጫ ነው።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የ25 ዓመታት አሻጋሪ እና የዘላቂ ልማት ዕቅድ አቅዶ ወደ ትግበራ ገብቷል። ዕቅዱም የትውልድ ቁጭትን ለትውልድ ልዕልና የማነጽ ትልም የያዘ ነው ተብሏል።
የአማራ ክልል ፕላን እና ልማት ቢሮ...
ሕገ ወጥ የነዳጅ ግብይትን በቅንጅታዊ አሠራር መቆጣጠር ይገባል።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ ከተለያዩ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ካልኾኑ ተቋማት የሥራ ኀላፊዎች፣ የነዳጅ ባለ ማደያዎች እና የጸጥታ ኀላፊዎች ጋር በባሕር ዳር ከተማ ውይይት አድርጓል።
የውይይቱ ተሳታፊዎች...
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ መልእክት፦
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር ተመሥገን ጥሩነህ በአማራ ክልል የመንግሥትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎችን አስመልክተው የሚከተለውን መልእክት አስተላልፈዋል።
የሰላምም ጀግና አለው!
ከጦርነት በላይ ሰላም ዋጋ ያስከፍላል። ትዕግሥት ያስጨርሳል፤ ትከሻ ያጎብጣል፤ እልክን ያስውጣል፤...








