“የታላቁ የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያን ትንሳኤ ያበሰረ ነው” ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)
"የታላቁ የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያን ትንሳኤ ያበሰረ ነው" ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የገጠር ልማት ዘርፍ አሥተባባሪ እና የግብርና ቢሮ ኀላፊ ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)...
ሴቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ እየሠራ መኾኑን የአማራ ሴቶች ማኅበር ገለጸ።
ደሴ: ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሴቶች ማኅበር የ2017 አፈጻጸሙን እና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ግምገማ እና ትውውቅ እንደ ወሎ ቀጣና ከዘጠኝ ዞኖች ጋር ለሁለት ቀናት በደሴ ከተማ አካሂዷል።
የኮምቦልቻ ከተማ ሴቶች ማኅበር ጽሕፈት...
አቅም ሌላቸው ወገኖች መድረስ ከፍተኛ የህሊና ርካታ ነው።
ደብረ ማርቆስ: ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ወይዘሮ ቀለሟ ጌታቸው ነዋሪነታቸው በደብረ ማርቆስ ከተማ ነው። ግለሰቧ ጠላ ጠምቀው በመሸጥ የሚኖሩበት ደሳሳ ጎጇቸው ጣራው በማርጀቱ እያፈሰሰ በችግር ውስጥ ከልጆቻቸው ጋር ሰባት ዓመታትን አሳልፈዋል።
የወይዘሮ ቀለሟ መኖሪያ...
የጤና ጣቢያዎችን የተሻለ አፈጻጸም ማስፋት ይገባል።
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጤና ዘርፍ የሥራ ኀላፊዎች እና ባለሙያዎች በባሕር ዳር የሚገኙ የጤና ተቋማትን ጎብኝተዋል።
በሀን ጤና ጣቢያ ጉብኝት ያደረጉት በደቡብ ወሎ ዞን የወረባቦ ወረዳ ጤና ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ሰለሞን አደም በርካታ...
በደቅ ደሴት የተገነባው ወደብ የጎብኝዎችን እንቅስቃሴም ያሳድጋል።
በደቅ ደሴት የተገነባው ወደብ የጎብኝዎችን እንቅስቃሴም ያሳድጋል።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጣና ሐይቅ የጥበብ፣ የእምነት እና የታሪክ ማኅደር ሲኾን አያሌ ተፈጥሯዊ እና ሰው ሠራሽ መዳረሻዎችም አሉት። በጣና ሐይቅ ውስጥ ከሚገኙት ደሴቶች መካከል...








