በዓለም አቀፍ ደረጃ በምጣኔ ሃብት ተስተካካይ ሀገር ለመፍጠር ቁሳዊ እና ሰብዓዊ ካፒታልን ከቴክኖሎጂ ጋር...
ባሕር ዳር: መስከረም 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፍርድ ቤቶች የዳኞች ጉባኤ እንደቀጠለ ነው።
በአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር የኢኮኖሚ ቴክኒካል አማካሪ እና የልማት እቅዱ ተቀዳሚ ፕላነር ሰኢድ ኑሩ (ዶ.ር) የክልሉን የ25 ዓመት የአሻጋሪ እድገት...
መናኻሪያዎች ዲጂታል የትኬት አገልግሎትን መጠቀማቸው የአገልግሎት አሰጣጡን ቀልጣፋ ያደርገዋል።
ሁመራ: መስከረም 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰቲት ሁመራ አንደኛ ደረጃ መናኻሪያ ዲጂታል የትኬት
አገልግሎቱን መስጠት ጀምሯል።
ዲጂታል የትኬት አገልግሎት በመናኻሪያዎች ተግባራዊ መደረጉ ለተሳፋሪዎች እና ለአሽከርካሪዎች እንግልትን በመቀነስ የትራፊክ እንቅስቃሴውን ጤናማ ማድረግ እንደሚያስችል የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ...
“ዳግም ትምህርቴን እንድማር ዕድሉ ስለተሰጠኝ እንደገና የመወለድን ያህል ቆጥሬዋለሁ” ትምህርት አቋርጦ የነበረ ተማሪ
ባሕር ዳር: መስከረም 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ሴቶች ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ ከአጋር ድርጅቶች ጋር በመኾን የጎደና ላይ ልጆችን በማንሳት ወደ ቤተሰቦቻቸው የመቀላቀል እና ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ እያደረገ ነው።...
“በሰላም እጦት ምክንያት ከቤተሰቦቼ ርቄ ለመማር ተገድጃለሁ” ከቤተሰቦቿ ርቃ የምትማር ተማሪ
ባሕር ዳር፡ መስከረም 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ዓመታት በአማራ ክልል የተከሰተው ግጭት በተማሪዎች ሕይዎት ላይ ተጽዕኖ ማሳረፉን ተማሪዎች ተናግረዋል።
ተማሪዎቹ የሰላም መስፈን ጥቅሙ የጋራ ነው፤ ሰላም ማጣታችንም ጉዳቱ ለሁላችንም ነው ብለዋል። ሰላም እንዳይደፈርስ ካለፈው...
የአማራ ክልል ፍርድ ቤቶች የዳኞች ጉባኤ እንደቀጠለ ነው።
ባሕር ዳር: መስከረም 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሦስተኛ ቀኑን የያዘው የአማራ ክልል ፍርድ ቤቶች የዳኞች ጉባኤ እንደቀጠለ ነው።
የአማራ ክልል የ25 ዓመታት የአሻጋሪ እድገትና የዘላቂ ልማት ዕቅድ ተቀዳሚ ፕላነር ሰኢድ ኑሩ (ዶ.ር) የክልሉን የ25 ዓመት...








