“ሠራዊቱ የኢትዮጵያ ሉዓላዊነት እና ብሔራዊ ጥቅም እንዲረጋገጥ ግዳጁን እየተወጣ ነው” ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ
ባሕርዳር፡ ታኅሣሥ 21/2018ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር መከለካያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች እዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ በብላቴ ልዩ ዘመቻዎች እዝ ማሠልጠኛ ማዕከል በመገኘት ከመሪዎች እና ከሠልጣኞች ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም ሀገራችን ከፋታዋን ለማረጋገጥ በምታደርገው ሁለንተናዊ ግስጋሴ የመከላከያ...
በሀሰት መመስከር የሕግ ተጠያቂነቱ እስከምን ድረስ ይኾን?
ባሕርዳር፡ ታኅሣሥ 21/2018ዓ.ም (አሚኮ) ሀሰት የሚለው ቃል ጥሬ ትረጉሙ ከዕውነት የራቀ ነገር ወይም ዕውነት የጎደለው ነገር ማለት ነው፡፡
ሀሰተኛ ነገሮችን ማስተባበል፣ ማግነን፣ መቅጠፍ እና ጉዳዩን መደበቅንም ይጨምራል። ሀሰት መናገር ወይም በሀሰት በሰው ላይ መመስከር ወይም...
የአማራ ክልል የባሕል ፍርድ ቤቶች ዕውቅና መስጫ እና የሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።
ባሕርዳር፡ ታኅሣሥ 21/2018ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የባሕል ፍርድ ቤቶች ዕውቅና መስጫ እና የሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው።
የባሕል ፍርድ ቤቶች በሽምግልና መሠረት ቁርሾን በማስቀረት እርቅ የሚያወርዱ የሕዝብ የሰላም እሴቶች ናቸው።
የአማራ ክልል ጠቅላይ...
ታኅሣሥ 20/2018 ዓ.ም
https://drive.google.com/file/d/1sosAwawQr4O_8zc8zF2AcN9GC1awSR2A/view?usp=drive_link
“የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃ ሥራ ሰው እና ተፈጥሮን ያስታርቃል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ደሴ: ታኅሣሥ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የ2018 ዓ.ም የተቀናጀ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃ ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት በደቡብ ወሎ ዞን በአርጎባ ብሔረሰብ ልዩ ወረዳ ተጀምሯል።
የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃ...








