በሰሜን ሸዋ ዞን ጉዳት እያደረሰ ላለው የትራፊክ አደጋ ትኩረት እንዲሰጥ ተጠየቀ።
ደብረብርሃን: ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ የመንገድ ትራፊክ ደኅንነት ቁጥጥር ዋና ክፍል የመንገድ ትራፊክ የግንዛቤ ማስጨበጫ ክፍል ኀላፊ ኮማንደር ግሩም ዳኛቸው በ2018 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ብቻ 33 የትራፊክ አደጋዎች መድረሳቸውን...
ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው።
ደብረማርቆስ: ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር የገበያ ማረጋጋት እና የሕገ ወጥ የንግድ ቁጥጥር ሥራዎች በተጠናከረ መልኩ እንዲከናወኑ ለማድረግ ግብረ ኀይል ተቋቁሞ እየተሠራ መኾኑን የከተማ አሥተዳደሩ የንግድ እና ገበያ ልማት መምሪያ አስታውቋል።
የደብረ...
ስለ ጋንግሪን በሽታ ምን ያህል ያውቃሉ ?
ባሕር ዳር: ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጋንግሪን አንድ የሰውነት ክፍል ደም አጥሮት ምግብ እና ኦክስጅን አልደርሰው ብሎ ከሙሉ አካላችን ተለይቶ እየሞተ ወይም በድን እየኾነ መምጣት ማለት ነው፡፡
አቶ በላይነህ መኮነን በጋንግሪን በሽታ ተጠቂ የኾኑ ግለሰብ...
በአንድ ሀገር ውስጥ ጤናማ የትውልድ ቅብብሎሽ ሊኖር የሚችለው ጥራቱን የጠበቀ የትምህርት ሥርዓት ሲፈጠር ነው።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አርሶ አደር መልካሙ ባየ የአምስት ልጆች አባት ናቸው። ትምህርት ለሰው ልጆች ያለውን ጠቀሜታ ቢረዱም እንኳን ሙሉ በሙሉ ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ገበታ አልላኩም።
አርሶ አደር መልካሙ ባየ አሁን ላይ ቤት...
ኅብረተሰቡ የፍትሕ አገልግሎትን እንዲያገኝ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ነው።
ፍኖተ ሰላም: ጥቅምት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም እና የ2018 ዓ.ም ዕቅድ ትውውቅ ከወረዳ እና ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በፍኖተ ሰላም ከተማ አካሂዷል።
ፍርድ ቤቶች የዳኝነት...








