“የምገባ መርሐ ግብሩ ልጆች ወደ ትምህርት ቤት የመሄድ ፍላጎታቸውን ጨምሯል” የተማሪ ወላጆች
ባሕር ዳር: ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወይዘሮ ጎጃም ታደለ የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪ ናቸው፡፡ በሽምብጥ ትምህርት ቤት የሚማረው ልጃቸው የምገባ ተጠቃሚ እንደነበር ነግረውናል፡፡
ወላጇ "የምገባ ፕሮግራም ልጆች ወደ ትምህርት ቤት የመሄድ ፍላጎታቸውን ጨምሯል" ነው ያሉት፡፡...
ተገልጋዮችን ለምሬት የሚዳርጉ ብልሹ አሠራሮችን በበቂ ሁኔታ መፍታት ይገባል።
ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት 4ኛ ዙር፣ 13ኛ ዓመት፣ 47ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው።
የከተማ አሥተዳደሩ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ መንግሥቱ ቤተ በፈጣን ለውጥ እና ዕድገት ላይ የምትገኘውን...
“ለሌሎች ብሎ መኖር ታላቅ የህሊና እርካታ ምንጭ እና የሰብዓዊነት ጥግ ማሳያ ነው” ሙሉነሽ ደሴ(...
አዲስ አበባ: ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አሥተባባሪ እና የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኀላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር) በደብረ ብርሃን ከተማ በግለሰቦች የተሠራ የማኅበረሰብ ትምህርት ቤትን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
አሜሪካዊቷ አንጀሊክ...
ለወባ ትንኝ መራቢያ የኾኑ ቦታዎችን በማጽዳት የወባ በሽታን መከላከል ይገባል።
ደብረማርቆስ: ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ)
የሞጣ ከተማ አሥተዳደር ጤና ጥበቃ ጽሕፈት ቤት
"የአርብ ጠንካራ እጆች የወባ ወረርሽኝን ይገታሉ" በሚል መሪ መልዕክት የወባ መከላከል እና መቆጣጠር ዘመቻን አስጀምሯል።
በዘመቻው የተሳተፉ የጤና ባለሙያዎች እና የከተማው ነዋሪዎች...
የጎንደር ከተማ ምክር ቤት አባላት በከተማዋ እየተሠሩ የሚገኙ የልማት ሥራዎች ያሉበትን ደረጃ ተመለከቱ።
ጎንደር: ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ ምክር ቤት አባላት የአይራ የሁለተኛ ደረጃ የገበያ ማዕከልን፣ በኮሪደር ልማቱ ተነሽ የኾኑ የንግዱ ማኅበረሰብን መልሶ ለማደራጀት እየተሠሩ ያሉ የንግድ ሸዶችን፣ በ55 ሚሊዮን ብር የተገነባውን የምገባ ማዕከል እንዲሁም...








