የ25 ዓመታት የአሻጋሪ እድገት እና ዘላቂ ልማት እቅድን ለማሳካት የፍትሕ ተቋማት ሚና ከፍተኛ ነው።

ደብረ ብርሃን፡ ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደርና የሰሜን ሸዋ ዞን የፍትሕ ተቋማት መሪዎች እና ሠራተኞች በአማራ ክልል የ25 ዓመታት የአሻጋሪ እድገትና ዘላቂ ልማት እቅድ ላይ ተወያይተዋል። የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ ጽሕፈት...

የከፋ ኦዲት ግኝት ያለባቸው ተቋማት በፍጥነት እርምት መውሰድ አለባቸው።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ምክር ቤት የመንግሥት ወጭ አሥተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሒሳባቸው ኦዲት ተደርጎ የከፋ የኦዲት አስተያየት ከተሰጣቸው እና ካላስተካከሉ ተቋማት ጋር የሚደረገው ውይይት እንደቀጠለ ነው። የአማራ ክልል...

የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ አካላትን መታገል ይገባል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር ውይይት አካሂዷል። የውይይቱ ተሳታፊዎች በክልሉ የተፈጠረውን የሰላም ችግር ለመፍታት መነጋገር እንደሚገባ ገልጸዋል። ለዚህም የሃይማኖት አባቶችን በማሳተፍ መሥራት እንደሚገባ አንስተዋል። ‎ ‎ኢትዮጵያ...

‎ለማር ምርት ጥራት ይጠነቀቃሉ ?

ባሕር ዳር: ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎በአማራ ክልል የንብ ሃብት ጸጋ አለ። ማር በሁሉም የክልሉ አካባቢዎችም ይመረታል፡፡ ማር ባለው ተፈጥሯዊ የምግብነት እና መድኃኒትነት ይዘት በስፋት ጥቅም ላይ ይውላል፡፡ ይሁንና ብዙ ጊዜ ከማር ምርቶች ላይ የጥራት...

የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ፍትሐዊ እና የሕዝብ ድጋፍ ያለው ነው።

ደብረብርሃን: ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር በወቅታዊ ሀገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር ውይይት ተካሂዷል። የውይይቱ ተሳታፊ ነጋዴዎች የባሕር በር ጉዳይ ወሳኝ አጀንዳ መኾኑን አንስተዋል። የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ፍትሐዊ...