የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ዘርፉን ለማነቃቃት በቅንጅት መሥራት ያስፈልጋል።
ገንዳ ውኃ: ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎንደር ዞን ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ የኢንቨስትመንት ዘርፉን ለማነቃቃት መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ካልኾኑ አበዳሪ ተቋማት ጋር በገንዳ ውኃ ከተማ ውይይት አካሂዷል።
የምዕራብ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ተወካይ እና...
በሰላም ተንቀሳቅሶ ሕይዎትን ለመምራት እንቅፋቶችን በጋራ መከላከል ይገባል።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር'' የውጭ ባዳዎች እና የውስጥ ባንዳዎችን ቅዠት በማምከን አንጸባራቂ ድሎችን እናስመዘግባለን'' በሚል መሪ መልዕክት ከታክሲ እና የባጃጅ ማኅበራት መሪዎች እና አባላት ጋር ውይይት አድርጓል።
የባሕር ዳር...
ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ዕውቅና ተሰጠ፡፡
ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ2017 ዓ.ም ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ ዕውቅና ሰጥቷል፡፡
መምሪያው በ2017 የትምህርት ዘመን በክልል እና ሀገር አቀፍ ፈተና የተሻለ ውጤት ላስመዘገቡ ትምህርት ቤቶች እና...
ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ የሕዝብ የልማት ጥያቄዎችን ለመፍታት እየተሠራ ነው።
ደባርቅ: ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዘላቂ ሰላም እና ልማትን ለማረጋገጥ በትኩረት እየሠሩ እንደሚገኙ የዳባት ወረዳ እና የከተማ አሥተዳደሩ ገልጸዋል።
የዳባት ወረዳ አሥተዳዳሪ መርሻ ወረታ ከማኅበረሰቡ፣ ከሀገር መከላከያ ሠራዊት እና ከጸጥታ መዋቅር አባላት ጋር በመተባበር ሰላምን...
44 ሺህ ሄክታር መሬት በበጋ ስንዴ ለማልማት ማቀዱን የሰሜን ሸዋ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ።
ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላ እና ጠራ ወረዳ የበጋ መስኖ እና የተፈጥሮ ሃብት ልማት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል።
የዞኑ ግብርና መምሪያ ኀላፊ ታደሰ ማሙሻ በዘንድሮው የበጋ መስኖ ልማት 44 ሺህ...








