የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በደቡብ ጎንደር ዞን በርካታ ታጣቂዎች ገቡ።
ደብረ ታቦር: ጥር 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል መንግሥት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በደቡብ ጎንደር ዞን ታች ጋይንት፣ ላይ ጋይንት እና አጎራባች ወረዳዎች ነፍጥ አንግበው በጫካ ሲንቀሳቀሱ...
መዛግብት በአጭር ጊዜ ውሳኔ የሚያገኙበትን ዕድል ለመፍጠር በትኩረት እየተሠራ ነው።
ደብረ ብርሃን፡ ጥር 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ባለፉት ስድስት ወራት የነበረውን የሥራ አፈጻጸም ገምግሟል፡፡
የሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዮሃንስ ወንድሙ ከጠቅላይ ፍርድ ቤት እስከ ወረዳ ፍርድ ቤቶች...
በክልሉ አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን ኅብረተሰቡ ድጋፉን እንዲያጠናክር ተጠየቀ።
ባሕር ዳር፡ ጥር 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ባለፉት ስድስት ወራት በተከናወኑ የተግባራት አፈጻጸም እና በቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ከዞን የፖሊስ መሪዎች ጋር መክሯል።
የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር...
“በጋራ በመሥራት ውጤታማ መኾን እንደሚቻል ለጥምቀት የተሠራው ተግባር ማሳያ ነው” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው...
ጎንደር፡ ጥር 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር የፓርቲ፣ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ተግባራት የሥድስት ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሂዷል።
በውይይቱ ባለፉት ወራት የእገታ ወንጀልን መከላከል መቻሉ እና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን አጠናክሮ ማስኬድ መቻሉ በጥንካሬ የተነሱ...
የአማራን ሕዝብ በማንኛውም መስክ ለመካስ እና ለማገልገል ቁርጠኞች መኾናቸውን የቀድሞ ታጣቂዎች ገለጹ።
ደብረ ብርሃን፡ ጥር 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ብርሃን ከተማ ተሃድሶ ሥልጠና ማዕከል የሰሜን ሸዋ ዞን እና የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የቀድሞ ታጣቂዎች የተሃድሶ ሥልጠና ማጠቃለያ መርሐ ግብር ተካሂዷል።
በመርሐ ግብሩ ከዚህ በፊት የሄዱበት መንገድ ትክክል...








