የታክሲና ባጃጅ አሽከርካሪዎች ለከተማቸው ሰላም ተቆርቋሪ ኾነው መሥራት አለባቸው።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ''የውጪ ባዕዳዎችን እና የውስጥ ባንዳዎችን ቅዠት በማምከን አንጸባራቂ ድሎችን እናስመዘግባለን'' በሚል መሪ ሀሳብ ከከተማው የታክሲ እና ባጃጅ ትራንስፖርት ማኅበራት አመራሮች እና አባላት ጋር ውይይት...

የማኅበረሰብ አቀፍ የወንጀል መከላከል ተግባርን ማጠናከር ይገባል።

ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሰላምና የጸጥታ ቢሮ የማኅበረሰብ አቀፍ ወንጀል መከላከል ሥራዎች ላይ ምክክር አድርጓል፡፡ የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ኀላፊ ደጀኔ ልመንህ የማኅበረሰብ አቀፍ ወንጀል መከላከል ሁሉም የኅብረተሰብ ክፍል...

ሰሞነኛው ጉንፋን መሰል ሕመም ምንድን ነው ?

ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወይዘሮ መሠረት ባሕሩ የባሕርዳር ከተማ ነዋሪ ናቸው። ከሰሞኑ ጉንፋን መሰል አዲስ ሕመም በልጆቻቸው ላይ በመከሰቱ ለሕክምና ወጭ፣ እንግልት እና ጭንቀት እንደዳረረጋቸው ገልጸዋል። ልጆቻቸው መጀመሪያ ላይ ዓይናቸው አካባቢ የማሳሸት እና...

የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ዘርፉን ለማነቃቃት በቅንጅት መሥራት ያስፈልጋል።

ገንዳ ውኃ: ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎንደር ዞን ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ የኢንቨስትመንት ዘርፉን ለማነቃቃት መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ካልኾኑ አበዳሪ ተቋማት ጋር በገንዳ ውኃ ከተማ ውይይት አካሂዷል። የምዕራብ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ተወካይ እና...

በሰላም ተንቀሳቅሶ ሕይዎትን ለመምራት እንቅፋቶችን በጋራ መከላከል ይገባል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር'' የውጭ ባዳዎች እና የውስጥ ባንዳዎችን ቅዠት በማምከን አንጸባራቂ ድሎችን እናስመዘግባለን'' በሚል መሪ መልዕክት ከታክሲ እና የባጃጅ ማኅበራት መሪዎች እና አባላት ጋር ውይይት አድርጓል። የባሕር ዳር...