ትክክለኛ ግብር ካልተሰበሰበ ልማት ማልማት አይቻልም።

ባሕርዳር፡ ኅዳር 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት የበጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ጋር በጋራ በመኾን አዲስ የገቢ ግብር አዋጅ ረቂቅ ላይ ውይይት አድርጓል። ከተለያዩ ተቋማት የተጋበዙ እንግዶች እና...

የባሕላዊ ሽምግልና ሥርዓት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል።

ባሕር ዳር: ኅዳር 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የባሕል እና ቱሪዝም መምሪያ ከተማ አቀፍ የባሕላዊ ሽምግልና መማክርት መመስረቻ ጉባኤን በባሕር ዳር ከተማ እያካሄደ ነው። የባሕር ዳር ከተማ ባሕል እና ቱሪዝም መምሪያ ኀላፊ...

በአካባቢያችን ያሉ አቅመ ደካሞችን ልንደግፍ ይገባል፡፡

ባሕር ዳር: ኅዳር 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወይዘሮ ታገኝ ምኅረቱ በባሕር ዳር ከተማ ጣና ክፍለ ከተማ ሽምብጥ ቀበሌ ከ30 ዓመት በላይ ነዋሪ ናቸው፡፡ ወይዘሮ ታገኝ እንጀራ በመጋገር፣ ልብስ በማጠብ እና ሌሎችንም ሥራዎች እየሠሩ ኑሮን እንደነገሩ ይገፉ...

ሀገር ተረካቢ ሕጻናት ከችግር ተላቀው የተሻለ ሕይዎት እንዲኖሩ የዜግነት ግዴታችንን እንወጣ። ‎

ባሕር ዳር: ኅዳር 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የአማራ ክልል ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ዓለም አቀፍ የሕጻናት ቀን ክልላዊ የማጠቃለያ በዓል አክብሯል። ‎ ‎በዓሉ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ36ኛ ጊዜ፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ20ኛ ጊዜ “የሕጻናት...

የልማት ሥራዎችን ለመሥራት ግብርን በወቅቱ እና በአግባቡ መሠብሠብ አስፈላጊ ነው።

ባሕርዳር፡ ኅዳር 09/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት የበጀት እና ፋይናንስ ጉዳየች ቋሚ ኮሚቴ በቅርቡ ባረቀቀው አዲስ የገቢ ግብር አዋጅ ዙርያ ውይይት እያካሄደ ነው። ረቂቅ አዋጁ ለክልሉ ምክር ቤት ቀርቦ ከመጽደቁ በፊት ነው ከየተቋማት...