ለሀገር ክብር የተሠው የጀግኖች መኮንኖች አጽም በክብር አረፈ።
ሰቆጣ፡ ጥር 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለሀገራቸው ሉዓላዊነት እና ክብር ሲሉ ሕይወታቸውን የገበሩ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መኮንኖችን አጽም የማሳረፍ ሥነ ሥርዓት በሰቆጣ ደብረ ገነት መድኃኒዓለም ደብር በክብር የማሳረፍ ተግባር ተከናውኗል።
በመርሐ ግብሩ ላይ አስተያየታቸውን የሰጡት የሰቆጣ...
ፋይዳ መታወቂያ የሴቶችን ፖለቲካዊ፣ ምጣኔ ሃብታዊ እና ማኅበራዊ ተጠቃሚነት ያሳድጋል።
ባሕር ዳር፡ ጥር 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሴቶች ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ የክልሉ ሴቶች እና ፋይዳ መታወቂያ ማውጣት የሚችሉ ሕጻናት እንዲያወጡ ለማድረግ የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል።
በመድረኩ የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ድኤታ ሒክማ...
የጤና መድኅን ሽፋንን ለማሳደግ በትኩረት እየተሠራ ነው።
ደብረ ማርቆስ፡ ጥር 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን ግለሰቦች አስቀድመው በሚያዋጡት ገንዘብ የቤተሰብ አባሎቻቸው ህመም ሲያጋጥማቸው ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ሕክምና የሚያገኙበት ሥርዓት ነው፡፡
በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ጤና አጠባበቅ ጣቢያ ሕክምናቸውን ሲከታተሉ...
የአልዋዲ መሥኖ ፕሮጀክት ጉዳይ?
ባሕር ዳር፡ ጥር 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ቢሮ በ2015 ዓ.ም በሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማ በር ወረዳ የአልዋዲ የመስኖ ፕሮጀክት ለመገንባት የዓባይ ኮንስትራክሽን ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ጋር ውል...
በአማራ ክልል የኢትዮ ኮደርስ ሥልጠና ጥሩ አፈጻጸም ላይ መኾኑን የክልሉ ሥራ እና ክህሎት ቢሮ...
ባሕር ዳር፡ ጥር 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከሕዝብ የለውጥ ጥያቄ እንቅስቃሴ በኋላ ሀገሪቱን የመለወጥ ኀላፊነትን በ2010 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ሲረከቡ ሀገሪቱ ካለችበት የዘልማድ አሠራር ወጥታ በብዙ የምትቀየርበት ሁኔታን ለመፍጠር ታሳቢ ያደረገ ነው።
ይህን...








