የተመዘበረ ሃብትን በማስመለስ እና የሕግ ተጠያቂነትን በማስፈን ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል።
ደብረ ብርሃን፡ ጥር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የሰሜን ሸዋ ዞን ፍትሕ መምሪያ የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እና የቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው።
የሰሜን ሸዋ ዞን ፍትሕ መምሪያ ኀላፊ ደመረ ቸሬ በበጀት ዓመቱ አጋማሽ...
በኮምቦልቻ ከተማ ከ4 ሺህ 300 በላይ የልማታዊ ሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች ተመረቁ።
ደሴ: ጥር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወይዘሮ ትዕግሥት ጫኔ በኮምቦልቻ ከተማ ሀሰን አገር ክፍለ ከተማ ነዋሪ ሲኾኑ የአምስት ልጆች እናት ናቸው።
"ምንም ዓይነት የገቢ ምንጭ አልነበረኝም። ልጆቼን ለማሳደግ ተቸግሬ ከቤተሰብ እርዳታ እጠብቅ ነበር" የሚሉት ወይዘሮ ትዕግስት...
የወልቃይት ጠገዴና ጠለምት አማራ ምሁራን ማኅበር በጦርነት የተጎዳውን የትምህርት ዘርፍ ለመደገፍ እየሠራ ነው።
ሁመራ፡ ጥር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ምሁራን ማኅበር በጦርነት የተጎዳውን የትምህርት ዘርፍ ለማጠናከር ትኩረት ሰጥቶ እየደገፈ መኾኑን በአማራ ክልል የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አሥተዳደር አሥታውቋል።
ማኅበሩ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ በርካታ ማኅበራዊ...
የደብረ ብርሃን ከተማ የልማት ሞዴልነቷን ለማስቀጠል ለሰላም ቅድሚያ ሰጥታ እየሠራች ነው።
ደብረ ብርሃን፡ ጥር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እና ቀጣይ የሥራዎች አቅጣጫ ትውውቅ መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ ላይ የተገኙት የከተማ አሥተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ...
ሙስና የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚንድ ወንጀል ነው።
ሰቆጣ: ጥር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ)
ሙስና በዓለም አቀፍ የወንጀል ሕግ የሚያስቀጣ እንደኾነ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸረ ሙስና ኮንቬንሽን በአዋጅ ቁጥር 544/1999 ላይ አስፍሮት ይገኛል።
ከ6 ሚሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ከሙስና ማዳን መቻሉን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር...








