ጣና ነሽ ቁጥር ፪ ለተጓዦች ምቾት የምትፈጥር ናት።

ባሕር ዳር: ኅዳር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ጣና ነሽ ቁጥር ፪ ጀልባን ሥራ ማስጀመራቸው ይታወሳል። ዛሬ ደግሞ መንገደኞችን አሳፍራ ወደ ደልጊ በማቅናት መደበኛ የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀምራለች። በኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርት እና...

የደብረ ማርቆስ ከተማን ገጽታ የሚቀይሩ የልማት ሥራዎች እየተሠሩ ነው።

ደብረማርቆስ: ኅዳር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር በ2018 በጀት ዓመት ከአምስት ዓመቱ የአሻጋሪ የዕድገት እና የዘላቂ የልማት ዕቅድ የተቀዱ ዕቅዶችን በማቀድ ወደ ሥራ መገባቱ ተገልጿል። የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ተሾመ...

የጤና መድኅን አገልግሎት አባላቱን በክብር እና በፍቅር የሚያስተናግድ መኾን አለበት።

ባሕር ዳር: ኅዳር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የማኅበረሰብ ጤና መድኅን አገልግሎት ክልላዊ የንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) የጤና አገልግሎት ከመከላከል እና መቆጣጠር ጀምሮ...

የሕግ የበላይነት እና ሰብዓዊ መብት እንዲከበር የዐቃቤ ሕግ ሚና ትልቅ ነው።

ባሕር ዳር: ኅዳር 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎‎የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ለእጩ ዐቃብያነ ሕግ በፍትሐብሔር እና በወንጀል ፍትሕ አሥተዳደር ዘርፍ የሚጠበቅባቸውን ተግባር ለማሳወቅ ሥልጠና ተሰጥቷል። ‎ ‎ ሥልጠናው የሕግ የበላይነትን በማረጋገጥ ኅብረተሰቡን እንዲያገለግሉ እና...

የኑሮ ውድነትን ለመቆጣጠር የንግድ ሰንሰለትን ማሳጠር ያስፈልጋል።

ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለአማራ ክልል ከፍተኛ እና መካከለኛ መሪዎች "በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እመርታ" በሚል መሪ መልዕክት ሥልጠና እየተሰጠ ነው። በሥልጠናው የተሳተፉ መሪዎች የኑሮ ውድነትን ለመቆጣጠር ሰላምን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተናግረዋል። የኮምቦልቻ...