“አርሶ አደሮቻችን እያመረቱ ብቻ አይደለም፤ ከመዋጮዎቻቸውም እሴት እያፈሩ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አርሶ አደሮቻችን እያመረቱ ብቻ አይደለም፤ ከመዋጮዎቻቸውም እሴት እያፈሩ ይገኛሉ ብለዋል። በ1996 ዓ.ም የተመሠረተው የጊቤ ዲዴሳ የገበሬዎች የኅብረት ሥራ ማኅበር 207 የመጀመሪያ ደረጃ ማኅበራትን ያቀፈ ነው። 167...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የአርጆ ድንጋይ መፍጫ ፋብሪካን ጎበኙ።

ባሕር ዳር: የካቲት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የአርጆ ድንጋይ መፍጫ ፋብሪካን ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የአርጆ ድንጋይ መፍጫ ፋብሪካ፤ ከውጭ ሲገባ የነበረውን የተፈጨ ድንጋይ ፍላጎት በሀገር ውስጥ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የቱሉ ካፒ የወርቅ ልማት ፕሮጀክትን ጎበኙ።

ባሕር ዳር: የካቲት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የቱሉ ካፒ የወርቅ ልማት ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የቱሉ ካፒ የወርቅ ልማት ፕሮጀክት የተፈጥሮ ሃብታችንን እንዴት ለሀገር እና ሕዝብ...

“እንደ ቀልድ የጀመርኩት ሱስ…”

ባሕር ዳር: የካቲት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሱስ አንድን ነገር በተደጋጋሚ መጠቀም እና የሰውነት አካል ለዚያ ነገር ተገዥ ወይንም ጥገኛ መኾን ነው። ሰዎች አነቃቂ ወይንም አደንዛዥ ንጥረ ነገሮችን በተደጋጋሚ ሲጠቀሙ፣ የመጠቀም ጊዜያቸው ደግሞ ከጊዜ ወደ ጊዜ...

ተማሪዎች በክልል እና ሀገር አቀፍ ፈተናዎች የላቀ ውጤት እንዲያስመዘግቡ እየተሠራ ነው።

ደብረ ማርቆስ: የካቲት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ቤተልሄም አዱኛ እና ሞላ ጌትነት በደብረ ማርቆስ ከተማ ንጉስ ተክለ ሃይማኖት አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ናቸው፡፡ በክልል አቀፍ ፈተና የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ ሁሉን አቀፍ...