ለከተሞቻችን ተጨማሪ ውበት እና ምቹነትን እያላበሰ የሚገኘው የኮሪደር ልማት
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ አማካሪ ሽቤ ክንዴ ከአሚኮ ወቅታዊ ዝግጅት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት የኮሪደር ልማት በኹሉም የአማራ ክልል አካባቢዎች በስፋት እየተተገበረ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
🏙 የኮሪደር...
በነጻ የንግድ ቀጠና ውስጥ ተሰማርተው ምርቶችን ለገበያ የሚያቀርቡ ባለሃብቶች ከገቢ ግብር ነጻ እንዲሆኑ ተፈቀደ።
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በነጻ የንግድ ቀጠና ውስጥ ተሰማርተው ምርቶችን ለገበያ የሚያቀርቡ ባለሃብቶች ከገቢ ግብር ነጻ እንዲሆኑ መፈቀዱን አስመልክቶ ገንዘብ ሚኒስቴር መግለጫ ሰጥቷል። የመግለጫው ሙሉ መልእክት 👇👇
የሀገራችን የኢንዱስትሪ ልማት በሚፈለገው መጠን እንዳያድግ...
“የታጣቂዎች ትግል ዓላማ የሌለው የግለሰቦች መነገጃ ኾኗል” ፍቅሩ ሙሉየ
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ዓመታት በአማራ ክልል የተከሰተው ግጭት በሰው ሕይወት እና በንብረት ላይ ጉዳት አድርሷል።
በትምህርት ቤቶች፣ በጤና ተቋማት እና በሌሎች መሠረተ ልማቶች ላይ የደረሰው ውድመት የክልሉን የልማት ጉዞ ወደ ኋላ...
የአርሶ አደሮችን ማዳበሪያ እና የእናቶችን አምቡላንስ መዝረፍ ከኢትዮጵያዊነት እሴት የራቀ ነው።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የስማዳ ወረዳ ነዋሪዎች እንዳሉት በሕዝብ ስም የሚነግዱ ታጣቂዎች የማኅበረሰቡን መገልገያ ተቋማት አውድመዋል። የሕዝብ መገልገያ ንብረትን ማውደም ማኅበረሰቡ በድህነት እንዲኖር እና በኢኮኖሚ እንዲዳከም ማድረግ ነው ያሉት ነዋሪዎቹ የታጣቂዎቹን ድርጊት...
በጎንደር ከተማ ዙሪያ የጽንፈኛ ቡድኑ አባል በመኾን ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ወጣቶች ለሰላም ገቡ።
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ አካባቢ አንቃሽ በተባለ ቦታ ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የጽንፈኛው ቡድን አባላት ከነትጥቃቸው ለሰላም መግባታቸውን በቦታው ተገኝተው የተቀበሏቸው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ አመራር ኮሎኔል አሸናፊ ብርቄ ተናግረዋል።
አባላቱ በተሳሳተ...








