በእንስሳት ሃብት ልማት የላቀ ውጤት ለማምጣት ትኩረት ተሰጥቷል።

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 17/2018 ዓ.ም አሚኮ) አሚኮ በጎንደር ከተማ ተዘዋውሮ ያነጋገራቸው በዶሮ እርባታ፣ በከብት ማድለብ እና በወተት ላም እርባታ የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች የውኃ፣ የመኖ አቅርቦት፣ የገበያ ትስስር፣ የብድር አቅርቦት እና የማስፋፊያ ቦታ ችግሮች እንዳሉባቸው ገልጸዋል። በዘርፉ...

የሃይማኖት አባቶች ሁልጊዜም ስለሰላም ማስተማር ይጠበቅባቸዋል።

ደሴ: ታኅሣሥ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደሴ ከተማ አሥተዳደር ሰላምና ጸጥታ መምሪያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና የሀገር ሽማግሌዎች በተገኙበት የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት ተግባራት አፈጻጻም ላይ ምክክር አካሂዷል። የመድረኩ ተሳታፊዎችም ለጋራ ሰላም በጋራ መሥራት ከቻልን...

ተማሪዎች ጥሩ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ዝግጅት እየተደረገ ነው።

ሁመራ፡ ታኅሣሥ 16/2018 ዓ.ም አሚኮ) እየተሰጣቸው ያለውን ድጋፍ እና ክትትል በመጠቀም በዓመቱ አጋማሽ ፈተና ጥሩ ውጤት ለማስመዝገብ እየተዘጋጁ መኾናቸውን በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የዳንሻ ቢትወደድ አዳነ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች...

ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ እና በአግባቡ እንዲማሩ የሕዝብ እንደራሴዎች ኀላፊነታቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ።

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 16/2018 ዓ.ም አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው። በጉባኤው ላይ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የአምስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ቀርቦ...

ሥነ ምግባርን በመላበስ የተሰጠንን የሕዝብ አደራ እንወጣለን።

ፍኖተሰላም፡ ታኅሣሥ 16/2018 ዓ.ም አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን ያሠለጠናቸውን የሰላም አስከባሪ አባላት አስመርቋል። በምረቃ መርሐግብሩ ላይ የተገኙት በአካባቢው የሚንቀሳቀሰው የሀገር መከላከያ ሠራዊት እዝ ምክትል አዛዥ ሜጄር ጄኔራል ተስፋዬ ረጋሳ ሥልጠናው ሀገርን ከብተና እና ከጉስቁልና ለመታደግ...