“ለነድያን የሚሰጥ ስጦታ ለእግዚአብሔር እንደተሰጠ ይቆጠራል” ሊቀ ሊቃውንት ስምዓኮነ መላዕክ

  ባሕርዳር፡ ታኅሣሥ 26/2018ዓ.ም (አሚኮ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ከሌሎች በዓላት በተሻለ ሰዎች ስጦታዎችን የሚለዋወጡበት በዓል ነው። ስጦታ የመለዋወጥ ተግባሩ ሃይማኖታዊ መሠረት መኖር እና አለመኖሩን ብዙዎች አይገነዘቡትም። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት የአራቱ...

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ(ዶ.ር) መልዕክት፦

  ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በልደት(ገና) በዓል ቀን ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጋር በመሆን በሼይካ ፋጢማ ቢን መብሩክ የዐይነ ስውራን ትምህርት ቤት በመገኘት መዓድ ተካፍለናል። ይኽቺን ልዩ ማለዳ በጋራ ማሳለፋችን የገናን እውነተኛ መንፈስ ያሳየንም...

የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት የሚያከብር ሁሉ ትህትናን ያድርግ።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የልደት በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ልጅ ከሀጥያት ለማዳን ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም የተወለደበት ቀን የሚዘከርበት ዕለት ነው። በዓሉ የኢየሱስ ክርስቶስ ትህትና፣ ፍቅር እና ራስን ዝቅ አድርጎ ሌሎችን...

የገና ጨዋታ የእኩልነት መገለጫ ነው።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የገና ጨዋታ ከኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ጋር የመጣ ሥነ ሥርዓት እንደኾነ ይነገራል። ጨዋታው አዝመራ ከተሠበሠበበት ታኅሣሥ ወር ጀምሮ የሚከወን ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት የምሥራቀ...

ድጋፉ ባይደረግልን ኖሮ ጾም ሳንፈታ እንውል ነበር።

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 28/2018 (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ፣ ከግሬስ ለልጆች እና ቤተሰቦቻቸው ማዕከል እና ከዳሽን ባንክ ጋር በመተባበር የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ምክንያት በማድረግ የበዓል መዋያ ድጋፍ...