“ሰውን ለመርዳት ሰው መኾን በቂ ነው” የሜቄዶንያ መሥራች ቢኒያም በለጠ
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) መቄዶንያ የተሰኘ የአረጋዊያን መርጃ ማዕከል የተሰኘ የበጎ አድራጎት ማኅበር በመመስረት በመላው ኢትጵያዊያን ልብ ውስጥ ገብቷል ቢኒያም በለጠ።
በ 1970ዓ.ም ከእናቱ ጽጌ በቀለ እና ከአባቱ በለጠ አዲስ በአዲስ አበባ...
“ሀገራዊ ምክክሩ የተረጋጋችና የምንፈልጋትን ጠንካራ ኢትዮጵያን ለመገንባት ትልቅ መደላድል ለመፍጠር አጋዥ እንደሚሆን ትልቅ እምነት...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ መሪዎች ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አባላት ጋር ምክክር አድርገዋል።
የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እንዳሉት ባለፉት ዓመታት...
“መጀመሪያችንም መጨረሻችንም የሕዝብ ሰላም መኾን አለበት” አቶ ይርጋ ሲሳይ
ባሕር ዳር: ጳጉሜ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸውም በአማራ ክልል የተፈጠረውን የሰላም እጦት ለመፍታት በተሠሩ ሥራዎች አንፃራዊ ሰላም እየተፈጠረ ሰላሙ...
“በጎ ሀሳብ ያለው ሰው ለሌሎች የሚሰጠው ነገር አያጣም” የድንበር የለሽ በጎ አድራጎት ማኅበር ሥራ...
ባሕር ዳር: ጳጉሜ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ ጳጉሜን 3 በበጎነት ቀን ታስቦ፣ የበጎነት ሥራም እየተከናወነበት ይውላል።
ኢትዮጵያ ከራሳቸው በፊት ለወገን የሚያስቡ በጎ ሰዎች የማይነጥፉባት ሀገር ናት። አንድ በበጎ ሥራ ላይ የተጠመደ ሰው ልናስተዋውቃችሁ...
“የኅሊና ትልቁ እርካታ በጎ ሥራ መሥራት ነው” የካለን ብናካፍል የሕጻናት፣ አረጋውያንና ሕሙማን መርጃ...
ባሕር ዳር: ጳጉሜ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ)ኢትዮጵያውያን በሞት፣ በሕመም፣ በድንገተኛ አደጋ እና ሕይወትን ከሞት ለመታደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ የቆየ የመረዳዳት ግብረ ገባዊ እሴትን ያዳበሩ ሕዝቦች ናቸው።
ይሁን እንጂ መረዳዳቱ ዘላቂ ...








