ኢትዮጵያ ዐዲሲቷ የተስፋ ዓድማስ ናት።
ባሕር ዳር: መጋቢት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ባጋራው መረጃ መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም በ21ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ የታሪክ አውድ ውስጥ አዲስ ትርጉም እና ጽኑ ቃል ኪዳን ተላብሶ ብቅ ያለ፣ ለሀገራችን...
በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: መጋቢት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "አዲስ አበባን አዲሲቷ አበባ ያደረጋት የመጋቢት 24 ድል ነው" በሚል መሪ መልዕክት በአዲስ አበባ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰለፍ እየተካሄደ ነው።
የመጋቢት 24 ለትውልድ ታሪክ፣ ለሀገር ደግሞ አዲስ ተስፋን የወለደ የወጣቶች...
“መጋቢት ለፖለቲካችን የልዩ ታሪክ ወር ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: መጋቢት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የጠራ ሰማይ በሚታይበት፤ የድካም አዝመራ በሚሰበሰብበት የመጋቢት ወር፣ አሻጋሪ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ከፍታዎቻችን አስምረናል ብለዋል።
መጋቢት ለፖለቲካችን የልዩ ታሪክ ወር ነው፡፡...
ዐይን ሲሰወር ልብ በርቶ የሚገልጣቸው ጥበበኛ እጆች አሉ።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወጣት ትዕግስት ስንታየሁ የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪ ናት። ገና በልጅነት ዕድሜዋ ነበር የዓይኖቿን ብርሃን ያጣችው። ዓይነ ሥውርነት ሳይገድባት ግን የአንገት ፎጣ፣ ኮፍያ እና ባሕላዊ የቤት ውስጥ መገልገያ እቃ...
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን መጠቀም ከነዳጅ ጥገኝነት የመውጫ መንገድ ነው።
ባሕር ዳር: መጋቢት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ስትራቴጅ ቀርጻ እየሠራች ነው። የተፈጥሮ ሃብትን በመጠበቅ እና የአየር ብክለትን በመከላከል ኢኮኖሚዋን ለማሳደግም አልማለች። ከእነዚህም ውስጥ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ማስፋፋት ወሳኝ ሚና ይጫወታል።
በአማራ ክልል አካባቢ...








