የደቡብ ወሎ ዞን ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ለአዲስ ዓመት በዓል መዋያ ከ6 ነጥብ 2...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ወሎ ዞን ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ለዘመን መለወጫ በዓል መዋያ የሚሆን ከ6 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የእርድ እንስሳት ድጋፍ አደርገዋል።
የዞኑ ሕዝብ በአካባቢው ለተሰማራው...
“ፋብሪካው ከተመሰረተ ጀምሮ ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የማኅበራዊ አገልግሎት ሰጥቷል” የአማራ ፓይፕ ፋብሪካ
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ፓይፕ ፋብሪካ አዲሱን ዓመት አስመልክቶ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ አድርጓል፡፡
የፋብሪካው ዋና ሥራ አሥኪያጅ ወርቁ ባየ እንዳሉት ፋብሪካው ከተቋቋመ ጀምሮ ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ...
“ገጠሩን ለማልማት ተደራርበን ሳይሆን አብረን፤ ተገፋፍተን ሳይሆን ተጠጋግተን እንሰራለን” ዶክተር ድረስ ሳህሉ
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የገጠር ልማት ዘርፍ ክላስተር መሥሪያ ቤቶች የጋራ ትውውቅ እና ለቀጣይ ጊዜያት የሥራ አቅጣጫ ለማስቀመጥ የሚያስችል ውይይት በባሕር ዳር ከተማ አካሂደዋል፡፡
ዘርፉ ሃሳብንና ሃብትን በጋራ ለመጠቀም፣ በአንድ ተግባር ላይ የተለያዩ...
“በአዲሱ ዓመት ምክር ቤቶች የሕዝብን ሰላም እና የጋራ ተጠቃሚነት መረጋገጥ ላይ ትኩረት ሰጥተው...
ባሕር ዳር: ጳጉሜ 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ አዲሱን ዓመት አስመልክቶ ለመላው ኢትዮጵያውያን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡
አፈጉባኤ ፋንቱ እንዳሉት የምክር ቤቶች ኀላፊነት የሕዝብን ተጠቃሚነት ሊያረጋግጥ የሚችል፣ ዘመኑን...
ማኅበራዊ ተቋማት ግብረ ገባዊ እሴት ላይ አተኩረው እንዲሠሩ አፈጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ ጥሪ...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአብሮነት ቀን ‹‹በኅብር የተሠራች ሀገር ›› በሚል መሪ መልእክት እየተከበረ ነው፡፡ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ፋንቱ ተስፋዬ የአብሮነት ቀንን አስመልክቶ እንዳሉት ተደማጭና የታፈረ...








