የጎንደር ከተማ ምክር ቤት በ4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 1ኛ አስቸኳይ ጉባኤው ልዩ ልዩ ሹመቶችን...
ጎንደር: መስከረም 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የጎንደር ከተማ ምክር ቤት የ4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 1ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ሲያካሂድ የሥራ ኀላፊዎችን ሹመት ከማጽደቅ በተጨማሪ የከተማ አሥተዳደሩን የ2016 ዓ.ም በጀት መርምርም አጽድቋል።
የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ...
“አዲሱ ዓመት ፍትሕን በመከተል ለሰብዓዊነት እና ለሰላም የምንቆምበት ሊኾን ይገባል” የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ...
ባሕር ዳር: መስከረም 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አስተዳዳሪ አሸተ ደምለው የአዲስ ዓመት መልእክት አስተላልፈዋል። "እኛ በዘመን ጅረት ውስጥ ደራሾች ነን፣ ዓመታት በተቀያየሩ ቁጥር ለመጭው ትውልድ የሚበጅ አዳዲስ ሥራዎችን ማከናወን የዘወትር...
የጎንደር ከተማ አሥተዳደር አመራሮች እና የመከላከያ ሠራዊት አባላትና መሪዎች የአዲስ ዓመት በዓልን በጋራ አክብረዋል፡፡
ጎንደር: መስከረም 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዓላትን በጋራ ከማክበር ባለፈ በ2015 ያጋጠሙ የጸጥታ ችግሮችን በ2016 ውይይቶችን በማድረግ መፍታት እንደሚገባ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባና የኮማንድ ፖስት ምክትል ሰብሳቢ ባዩ አቡሀይ ገልጸዋል፡፡
2016 ዓመተ...
አርባ ስምንት ሚሊዮን ብር በሚጠጋ ወጭ የተለያዩ የበጎ አድራጎት እና የልማት ሥራዎች ማከናወኑን የባሕር...
ባሕር ዳር: መስከረም 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ማኅበሩ የአዲስ ዓመት በዓልን አሥመልክቶ በአምስት ማዕከላት ከ5 ሺህ በላይ ለሚኾኑ የኅብረተሰብ ክፍሎች ማዕድ አጋርቷል።
የበጎ አድራጎት ማኅበሩ ዋና ሥራ አስኪያጅ አሕመድ ይማም እንደሚሉት ማኅበሩ በክልሉ የተለያዩ...
“ትናንት ብዙ ነበረን፣ ዛሬ ግን ምንም የለንም፤ በበዓሉ እንድንደሰት ላደረጉልን እናመሠግናለን” ለበዓል...
ባሕር ዳር: መስከረም 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ከአረጋውያን እና አቅመ ደካሞች ጋር ቾይዝ ውኃ ፋብሪካ በዓልን በጋራ አሳልፏል። ፋብሪካው የአዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ በባሕር ዳር አጼ ቴዎድሮስ ክፍለ ከተማ ለ1...








