“ከመስከረም እስከ ታሕሳስ ወባ በከፍተኛ ኹኔታ የሚተላለፍበት በመኾኑ መከላከል ላይ ትኩረት አድርጎ መሥራት ይገባል”...

👉በአማራ ክልል ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ ከ145 ሺህ በላይ ሰዎች በወባ በሽታው ተጠቅተዋል። ባሕርዳር፡ መስከረም 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) እየተባባሰ በመጣው የወባ በሽታ ስርጭት ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ ከ145 ሺህ በላይ ሰዎች በወባ በሽታ...

የአማራ ክልል ለሰሜን ሸዋ ዞን አሥተዳደር የተለያዩ ተቋማት የመሪዎች ሹመት ሰጠ።

ባሕር ዳር: መስከረም 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል መንግሥት በየደረጃው የሚገኙ መሪዎችን በአዲስ ምደባ እንደሚደረግ በገለጸው መሠረት የመሪዎች ምደባ በመከናወን ላይ ነው። ለሰሜን ሸዋ ዞን አሥተዳደር የተለያዩ ተቋማትም ክልሉ የመሪዎች ምደባ አድርጓል። በዚህም መሰረት 1.አቶ ዳዊት ኀይሉ -...

የአማራ ክልል መንግሥት ለደቡብ ወሎ ዞን አሥተዳደር ለ20 መሪዎች ሹመት ተሰጠ፡፡

ባሕርዳር፡ መስከረም 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መንግሥት በየደረጃው የሚገኙ አመራሮችን በአዲስ ምደባ እንደሚደረግ በገለጸው መሠረት የመሪዎች ምደባ በመከናወን ላይ ነው። በአማራ ክልል ለደቡብ ወሎ ዞን አሥተዳደርም ለ20 መሪዎች አዲስ ምደባ ተሰጥቷል፦ 1. አቶ ያሬድ...

“አልማ ያስገነባቸው 284 የመማሪያ ክፍሎች ለትምህርት ዘመኑ ለአገልግሎት ተዘጋጅተዋል” የጎንደር አካባቢ አልማ ማስተባበሪያ ጽሕፈት...

ባሕርዳር፡ መስከረም 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ልማት ማህበር (አልማ) ያስገነባቸው 284 የመማሪያ ክፍሎች ለአዲሱ የትምህርት ዘመን ለአገልግሎት መዘጋጀታቸውን የጎንደር አካባቢ አልማ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ አለኸኝ ጓዴ ለኢዜአ እንደተናገሩት በትምህርት...

ለ1 ነጥብ 8 ሚሊዮን ሰዎች የኮሌራ ክትባት መቅረቡን የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡

ባሕርዳር፡ መስከረም 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ክትባቱ መስከረም 5/2016 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ተገልጿል፡፡ ባለፈው ዓመት ጀምሮ በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች የኮሌራ ወረርሽኝ መከሰቱ ይታወሳል፡፡ በአማራ ክልልም ከሐምሌ 7/2015 ዓ.ም ጀምሮ በቋራ ወረዳ ተከስቶ ...