“ኢሬቻ የኦሮሞ ሕዝብ ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ወንድምና እህት ሕዝቦች ጋር በፍቅርና በአብሮነት የሚያከብረው በዓል ነው”...

ባሕርዳር፡ መስከረም 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የኦሮሞ ሕዝብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡አቶ አረጋ በመልዕክታቸው "ለመላው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን ለ2016 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል በሠላም...

“ሰላም እና መረጋጋት ላይ ካልተሠራ ምጣኔ ሃብታዊ እንቅስቃሴው ይረጋጋል ብሎ ማሳብ አስቸጋሪ ነው” ፋንታሁን...

ባሕር ዳር: መስከረም 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሰላም ሲናጋ የሀገር እና ሕዝብ ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊ እና ምጣኔ ሃብታዊ ሥርዓት ይናጋል፡፡ ዜጎች የዓመት ልብሳቸውን እና የዕለት ጉርሳቸውን ለማግኘት ይቸገራሉ፡፡ የኑሮ ውድነት ከገቢ አቅም እየቀደመ...

ተማሪዎችን ወደ መደበኛው የትምህርት ገበታ ለመመለስ ማኅበረሰቡ ኅላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ፡፡

ወልድያ: መስከረም 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን በትምህርት ዘመኑ መማር ካለባቸው ተማሪዎች ውስጥ 68 በመቶ አንደኛ ደረጃ እና 50 በመቶ ደግሞ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች በመማር ላይ መኾናቸው ተገልጿል። የትምህርት ሚኒስቴር ...

በዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተደዳር ሁለት ሺህ ሄክታር የሚጠጋ መሬት በኩታገጠም የስንዴ ሰብል ለምቷል።

ሰቆጣ፡ መስከረም 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተደዳር ግብርና መምሪያ ከ1ሽህ 8 መቶ ሄክታር በላይ መሬት በኩታገጠም የስንዴ ሰብል መሸፈኑን አስታውቋል፡፡ በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር በ2015/16 የመኸር እርሻ በኩታ ገጠም የተዘራ ስንዴ ማሳ የመስክ...

“በቀጣዩ የመስኖ ሥራ እንቅስቃሴ ላይ በሥፋት በመሳተፍ ሊከሰት የሚችለውን የምግብ እጥረት ለመቅረፍ እንሠራለን” የሰሜን...

ባሕር ዳር: መስከረም 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሀገሪቱ የምጣኔ ሀብት መሠረት እንደኾነ የሚዘመርለት ግብርና አሁን ላይ ተፈጥሯዊና ሰው ሠራሽ ፈተናው በርክቷል። ሰው ሠራሽ የአፈር ማዳበሪያ እጥረት እና የጸጥታ ችግር በተጨማሪ የሰብል በሽታና አውዳሚ ተባይ ተከስቷል።እነዚህ...