የሰንደቅ ዓላማ ቀን ሲከበር ወቅቱ በሚጠይቀው ልክ ለሀገር በመሥራት ሊኾን እንደሚገባ ተገለጸ።
ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ለኢትዮጵያዊያን የነጻነትና የሀገር ፍቅር መገለጫ መኾኑን የሚናገሩት የደብረ ብርሃን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ የአፍሪካዊያን የነጻነት ምሳሌ መኾኑንም ያነሳሉ።
የታሪክ መምህሩ ግርማ አበበ...
“ሰንደቅ ዓላማችን የማንነታችን መገለጫ ብቻም ሳይኾን የከፍታችን ምልክትም ነው” የደብረ ብርሃን ከተማ ተማሪዎችና መምህራን
ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ብዙ ዋጋ የተከፈለበት ሰንደቅ ዓላማችን ልናከብር ይገባል ብለዋል አሰተያየታቸውን ለአሚኮ የሰጡ የደብረ ብርሃን ከተማ ተማሪዎችና መምህራን።
ያለ ሰንደቅ ዓላማ ሀገር ሙሉ እንደማትኾን የሚናገሩት መምህር ሙላቱ ፈለቀ ይህንን ቀድመው የተረዱ ቀደምት...
ችግሮችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሕዝቡ ሚና የጎላ ነው ተባለ።
ጎንደር: ጥቅምት 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጎንደር ዙሪያ ወረዳ በመንግሥት የቀረበላቸውን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ወገኖች ችግሮችን በውይይት መፍታት ይገባል ብለዋል። አስተያየት ሰጭዎቹ መንግሥት በማኅረሰቡ የሚነሱ ጥያቄዎችን መመለስ ይገባዋልም ነው ያሉት።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ...
የቱሪዝም ዘርፉን ወደ ነበረበት ለመመለስ ሁሉም ለሰላም መሥራት ይገባዋል ተባለ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል በርካታ የተፈጥሮ እና ሰው ሠራሽ የቱሪዝም መዳረሻ መስህብ ቦታዎች ባለቤት ነው። የቱሪዝም ዘርፉ ካለው ምጣኔ ሃብታዊ ፋይዳ ባለፈ ሠፊ የሥራ እድል በመፍጠር ከፍተኛ...
የፍርድ ቤቶች አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት ያለው እንዲኾን ጥረት እየተደረገ መኾኑን የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሐሰተኛ ምስክር፣ የመረጃና ማስረጃ እጦት፣ ብልሹ አሠራር እና መሰል ጉዳዮች በክልሉ የሚሰጠውን የፍትሕ ሥርዓት ጥራት እና ተዓማኔነት ጥርጣሬ ውስጥ ጥለውት ቆይተዋል፡፡
በተለይም ባለፈው ዓመት በፍርድ ቤቶች ለታየው የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት...








