“ኢትዮጵያን የሚመጥን ከተማ ለመገንባት እየሠራን ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 26/2018 ዓ.ም(አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ በአጼ ቴዎድሮስ ክፍለ ከተማ ከፓፒረስ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ እስከ ዲያስፖራ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሚዘልቅ የ3 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገድ እና የኮሪደር ልማት ሥራ...
በመላው አፍሪካ ለሳይንስ ሥነ ምሕዳር መስፋፋት እና አቅም ግንባታ አዲስ መለኪያ የፈጠረው የምርምር ተቋም።
ባሕርዳር፡ መጋቢት 26/2018 ዓ.ም(አሚኮ) አርማወር ሐንሰን የምርምር ተቋም ውስጥ የተገነባው አዲሱ ዘመናዊ የምርምር ሕንፃ እና ፋይዳዎቹ
👉 ዘመናዊ ላቦራቶሪዎች
👉 የላቁ የጄኖሚክስ (genomics) እና የባዮኢንፎርማቲክስ (bioinformatics) መሠረተ ልማቶች፣
👉 የባዮኢኩዊቫለንስ (bioequivalence) ማዕከልን አካቷል።
ተቋሙ ለሥልጠና እና ለምርምር የተመደቡ...
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መልእክት፦
የከተማችንን እድሳት ለማፋጠን እና የዜጎቻችንን ክብር ለመመለስ የገባነውን ቃል አንዱ ማረጋገጫ የሆነውን የአዲስ ስፖርት ፓርክን በይፋ መርቀን ከፍተናል።
በ5.7 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ይህ ፕሮጀክት፤ በኦሎምፒክ መድረክ ለሀገራችን የወርቅ ሜዳሊያ ያስገኙ 15 አትሌቶችን የሚዘክሩ የክብር...
“የኢኮኖሚ ልማት ያለ ሰብአዊ ልማት ምልዑ ሊኾን አይችልም” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: መጋቢት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የአዲስ ስፖርት ፓርክ የኢትዮጵያን ሁሉን አቀፍ ልማት የሚያሳይ ነው ብለዋል።
የኢኮኖሚ ልማት ያለ ሰብአዊ ልማት ምልዑ ሊኾን አይችልም። የስፖርት መሰረተ...
አሚኮ ባለሙያዎቹ በምቾት እንዲሠሩ የሚተጋ ተቋም ነው።
ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ለሦሥት የአካል ጉዳተኛ ሠራተኞች የሦሥት እግር ተሽከርካሪ ድጋፍ አድርጓል።
የድጋፉ ተጠቃሚ ጋዜጠኛ ጌታቸው ሞላ እንደተናገረው ወደ ሥራ ለመምጣት ከአካል ጉዳተኝነቱ አንጻር ብዙ ይቸገር እንደነበር ተናግሯል። አሁን...








