“ቦርከና መቀነቷ፣ ሐረጎ ጉልላቷ”
በዙሪያ ገባዋ ያሉ ኮረብታዎች ውበትን ይሰጧታል፣ ግርማን ያላብሷታል፣ የተዋበውን የተፈጥሮ ካባ እንደለበሱ በክብር ያጎናጽፏታል። መወደድ አይለያትም፣ ፍቅር አይጠፋባትም፣ አንድነት አይቀዘቅዝባትም፣ ኢትዮጵያዊነት ይጎላባታል፣ ፍቅር ከእነ ግርማው ይኖርባታል፣ አብሮነት ከእነ ሞገሱ ይታይባታል። ደግነት ቤቱን ሠርቶባታል፣ ከራስ...
ትውልዱ አረጋውያንን ማክበር፣ ማድመጥ እና ችግር ላይ የወደቁትን ደግሞ መደገፍ እንደሚገባ...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በዓለም አቀፍ ደረጃ በየዓመቱ መስከረም 21 ቀን ይከበራል፤ የአረጋውያን ቀን። በዓለም ለ33ኛ ጊዜ እና በኢትዮጵያ ለ32ኛ ጊዜ "የአረጋውያንን መብት ማክበር ትውልድ ለማሻገር" በሚል መሪ ሃሳብ ተከብሯል። በአማራ ክልልም በተለያዩ...
የቱሪዝም ዘርፉ በየጊዜው በሚከሰቱ የጸጥታ ችግሮች እየፈተነ እንደሚገኝ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ቢሮው በቀጥታም ኾነ በተዘዋዋሪ ከቱሪዝም ዘርፉ የሚጠቀሙ፤ በክልሉ ምጣኔ ሃብታዊ፣ ፖለቲካዊ እና ማኅበራዊ ዘርፎች ዙሪያ የሚመለከታቸው ሁሉ ለክልሉ ዘላቂ ሰላም በጋራ እንዲሰሩ ጥሪ አቅርቧል።
"ጪስ አልባው ኢንዱስትሪ" የሚል ተጨማሪ...
“በመስኖ ልማት ከ40 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለመሰብሰብ ታቅዷል” ግብርና ቢሮ
ባሕር ዳር: ጥቅምት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በተያዘው በጀት ዓመት በመስኖ ከ40 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለማምረት ታቅዶ ወደ ሥራ መገባቱን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል።
በ2016 በጀት ዓመት በአንደኛው እና በሁለተኛው ዙር መስኖ በድግግሞሽ ከ333...
ግሪሳ ወፍ ሊያደርስ የነበረውን ከፍተኛ ጉዳት መቀነስ መቻሉን የሰሜን ሸዋ ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ፡፡
ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የተቀናጀ የመከላከል ሥራ በማከናወን ግሪሳ ወፍ በሰብል ላይ ሊያደርስ የነበረውን ከፍተኛ ጉዳት መቀነስ መቻሉን የሰሜን ሸዋ ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ፡፡
በዞኑ በ2015/16 የመኸር ምርት ከ496 ሺህ ሄክታር በላይ ማሳ...








