ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታቸው የመመለስ ሥራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የደቡብ ጎንደር ዞን ትምህርት መምሪያ ገለጸ፡፡
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ተማሪ ሠርካለም አዳሙ ትባላለች፡፡ በደቡብ ጎንደር ዞን ጉና በጌምድር ወረዳ የ10ኛ ክፍል ተማሪ ናት። ከ9ኛ ክፍል ወደ 10ኛ ክፍል ደረጃ ይዛ አልፋለች። ትምህርቷን አጠናቅቃ ለራሷ፣ ለሕዝብ እና ለሀገር...
”ጥያቄዎቻችን የሚመለሱት ተከፋፍለን ስንጋጭ ሳይኾን በአንድነት ስንቆም ነው” የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ሰላም...
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የሰላም ጥሪውን ተቀብለው ወደ ሰላም ለገቡ ወጣቶች የሚሰጠው ሥልጠና ተጀምሯል። የከተማ አሥተዳደሩ ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ ኀላፊ ጌትነት አናጋው የአማራ ሕዝብ ጥያቄዎችን ሰበብ በማድረግ...
“ ኑ በዓላትን በጋራ እናክብር ” የአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ኀላፊ ጣሂር...
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ታላላቅ ሃይማኖታዊ፣ ታሪካዊ እና ባሕላዊ በዓላት ይከበራሉ፡፡ በክልሉ ተፈጥሮ በነበረው የሰላም እጦት በርካታ በዓላት ሳይከበሩ ቆይተዋል፡፡ በክልሉ በታላቅ ሥነ ሥርዓት የሚከበሩት ልደትን በላሊበላ እና ጥምቀትን በጎንደር...
ቋሚ ተክልን በመስኖ ለማልማት በትኩረት እየሠሩ መኾኑን በቃብትያ ሁመራ ወረዳ በመስኖ ልማት ላይ የተሠማሩ...
ባሕር ዳር: ታኅሳስ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ዓመቱን ሙሉ ያለማቋረጥ የሚፈሱ ከ10 በላይ ወንዞች ይገኛሉ።
በርካታ አርሶ አደሮች በጊዜያዊ እና ቋሚ ተክል ምርት ውጤታማ ለመኾን በመስኖ ልማት ሥራ ላይ...
“በክልሉ የተከሰተው የጸጥታ መደፍረስ የሕክምና ግብዓቶችን ለማቅረብ ፈተና ኾኖ ቆይቷል” የሰሜን ጎጃም ዞን...
ባሕር ዳር: ታኅሳስ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሰሜን ጎጃም ዞን ጤና መምሪያ ከአማራ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር በ2016 በጀት ዓመት አምስት ወራት በነበረው የግብዓት አጠቃቀም እና ቁጥጥር ከጤና ባለሙያዎች ጋር ውይይት አካሂዷል።
የባለሙያ አለመሟላት...








