”ጥያቄዎቻችን የሚመለሱት ተከፋፍለን ስንጋጭ ሳይኾን በአንድነት ስንቆም ነው” የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ሰላም...

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የሰላም ጥሪውን ተቀብለው ወደ ሰላም ለገቡ ወጣቶች የሚሰጠው ሥልጠና ተጀምሯል። የከተማ አሥተዳደሩ ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ ኀላፊ ጌትነት አናጋው የአማራ ሕዝብ ጥያቄዎችን ሰበብ በማድረግ...

“ ኑ በዓላትን በጋራ እናክብር ” የአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ኀላፊ ጣሂር...

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ታላላቅ ሃይማኖታዊ፣ ታሪካዊ እና ባሕላዊ በዓላት ይከበራሉ፡፡ በክልሉ ተፈጥሮ በነበረው የሰላም እጦት በርካታ በዓላት ሳይከበሩ ቆይተዋል፡፡ በክልሉ በታላቅ ሥነ ሥርዓት የሚከበሩት ልደትን በላሊበላ እና ጥምቀትን በጎንደር...

ቋሚ ተክልን በመስኖ ለማልማት በትኩረት እየሠሩ መኾኑን በቃብትያ ሁመራ ወረዳ በመስኖ ልማት ላይ የተሠማሩ...

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ዓመቱን ሙሉ ያለማቋረጥ የሚፈሱ ከ10 በላይ ወንዞች ይገኛሉ። በርካታ አርሶ አደሮች በጊዜያዊ እና ቋሚ ተክል ምርት ውጤታማ ለመኾን በመስኖ ልማት ሥራ ላይ...

“በክልሉ የተከሰተው የጸጥታ መደፍረስ የሕክምና ግብዓቶችን ለማቅረብ ፈተና ኾኖ ቆይቷል” የሰሜን ጎጃም ዞን...

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሰሜን ጎጃም ዞን ጤና መምሪያ ከአማራ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር በ2016 በጀት ዓመት አምስት ወራት በነበረው የግብዓት አጠቃቀም እና ቁጥጥር ከጤና ባለሙያዎች ጋር ውይይት አካሂዷል። የባለሙያ አለመሟላት...

የከተማዋን የውስጥ ለውስጥ መንገድ ችግር ለመፍታት በትኩረት እየሠራ መኾኑን የሳልመኔ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት...

ደሴ: ታኅሳሥ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን አልብኮ ወረዳ የሳልመኔ ከተማ የውስጥ ለውስጥ መንገድ ችግር ለመፍታት በትኩረት እየሠራ መኾኑን የከተማዋ መሪ ማዘጋጃ ቤት አስታውቋል። አቶ አዚዝ በሽር የሳልመኔ ከተማ ነዋሪ ናቸው። በከተማዋ የውስጥ ለውስጥ...