ሰላማዊ አማራጮችን በመጠቀም ችግርን መፍታት እንደሚገባ የአማራ ሳይንት ነዋሪዎች ገለጹ፡፡
ደሴ: ጥር 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ወሎ ዞን ኮማንድ ፖስት ከአማራ ሳይንት ወረዳ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር አካሂደዋል፡፡ በክልሉ ያጋጠመው የጸጥታ ችግር በወረዳው ከሰው ሕይወት መጥፋት እስከ ንብረት ውድመት ድረስ...
“እኛ የአገው ሕዝብ ሰላምን ከማንም የማንጠብቅ ሰላማችን በጃችን ያለ በመኾኑ ሰላማችንን የሚያውክ ሁሉ ልክ...
ባሕር ዳር፡ ጥር 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር 84ኛው የአገው ፈረሰኞች በዓል በእንጅባራ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡በበዓሉ ላይ የተገኙት የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዋና አሥተዳዳሪ ቴዎድሮስ እንዳለው የሰላም አርበኝነት ለወንድማማችነት በሚል መልእክት የሚከበረው የአገው ፈረሰኞች...
“የሰላም እጦቱ ችግር የሚፈታው ወጣቶች በብሔራዊ አርበኝነት መንፈስን ተላብሰው ለሰላም ሲታገሉ ነው” የወጣቶች...
ባሕር ዳር: ጥር 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ዓድዋ ለዘላቂ ሰላምና ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ" በሚል መሪ መልእክት ከ1 ነጥብ 7 ሚሊዮን በላይ የሚኾኑ የአማራ ክልል ወጣቶች የሰላም ጉባኤ ሊያደርጉ መኾናቸውን የክልሉ ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ...
”ጣት ከመቀሳሰር ወጥተን ችግሮቻችን በውይይት መፍታት ያስፈልገናል” አባተ ጌታሁን (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ጥር 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ከአዲስ ህይወት ሪሃብሊቴሽን ኤንድ ሪኢንተግሬሽን አሶሴሽን (አህራ) ጋር በመተባበር የአማራ ክልል የሰላም ፎረም ተቋቁሟል።
በማቋቋሚያ ሥነ ሥርዓቱ በሰላም መሠረታዊ ምንነት እና አስፈላጊነት እንዲሁም የሰላም...
“የአገው ሕዝብ ለልማት፣ ለፍትሕ እና ለዴሞክራሲ ተምሳሌት ነው” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን”
ባሕር ዳር: ጥር 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 84ኛው የአገው ፈረሰኞች ማኅበር ዓመታዊ በዓል በእንጅባራ ከተማ እየተካሄደ ነው። በበዓሉ ላይ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን እና ሌሎችም የክልል እና የዞን ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።
ምክትል ርእሰ...








