“የትምህርት ቤት ምገባ ተማሪዎችን ከትምህርት ማቋረጥ እየታደገ ነው” ተማሪዎች
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ድርቅ፣ የሰላም እጦት እና ሌሎች ችግሮች በተደራረቡበት በአማራ ክልል በርካታ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው ርቀዋል፡፡ በተለይም ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች ለዕለት ጉርስ ፍለጋ በሥራ በመሠማራታቸው ከትምህርታቸው ጋር ተለያይተዋል፡፡
የአማራ ክልል በተለይም በድርቅ...
አንድ ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ተወቅቶ ወደ አርሶ አደሩ ቤት መግባቱን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ...
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል በ2016 ዓ.ም 250 ሺህ ሄክታር መሬት በበጋ መስኖ ስንዴ በዘር በመሸፈን ከ9 ነጥብ 4 ሚሊዮን ኩንታል ምርት በላይ ለመሠብሠብ ታቅዶ ሲሠራ ቆይቷል። በነበረው የፀጥታ ችግር ምክንያት 151...
በደጀን ከተማ የታየውን አንፃራዊ ሰላም ተከትሎ የጤና መድኅን ዋስትናቸውን ዳግም ማደስ እንደቻሉ...
ደብረ ማርቆስ፡ ሚያዝያ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን ባለፉት ሁለት ወራት ከ100 ሺህ በላይ ነዋሪዎች የጤና መድኅን ዋስትናቸውን በማደስ የጤና አገልግሎት ማግኘት መጀመራቸውን የዞኑ አሥተዳደር አስታውቋል፡፡ በአማራ ክልል ለወራት በቀጠለው ግጭት ምክንያት...
የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በሁሉም ዞኖች በመሰማራት ውጤታማ የድጋፍ እና ክትትል ሥራ ሲያከናውኑ መቆየታቸውን ምክትል...
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ የሰላም፣ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ጉዳዮች ላይ ውይይት እያደረጉ ነው። በውይይቱ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን...
“የማሳ ተደጋግሞ መታረስ ጠቀሜታው ብዙ ነው” ማንደፍሮ አስላከ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በ2016/17 የመኸር እርሻ ከ5 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት በማረስ 169 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት ታቅዷል፡፡ በዚህም አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሦስተኛ ዙር እርሻ መታረሱን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡
አርሶ...








