“የመገጭ መስኖ ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ ከግብርናው ዘርፍ በተጨማሪ ለጎንደር ከተማ ሕዝብ የንጹሕ መጠጥ ውኃ ችግርን...

ጎንደር: ሚያዚያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የመስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሐመድ እና ሌሎችም የክልሉ ከፍተኛ መሪዎች የመገጭ መሥኖ ልማት ፕሮጀክትን የግንባታ ሂደት ተመልክተዋል። የምልከታው ዋና ዓላማ የፕሮጀክቱን መጓተት...

ለ2016/17 የምርት ዘመን የሚውል 275 ሺህ በላይ ኩንታል የሚጠጋ ዘር መሰብሰቡን የአማራ ክልል ግብርና...

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 54 ሺህ ኩንታል የሚጠጋ ቀድመው ዘር ለሚጀምሩ አካባቢዎች የሚውለው "ቢኤች 661" በቆሎ እየተሠራጨ እንደሚገኝ ባለሥልጣኑ ገልጿል። የበቆሎ ዘር እየቀረበ ቢኾንም አቅርቦቱ በቂ ባለመኾኑ ተጨማሪ የበቆሎ እና ሌሎች ምርጥ...

ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ለመመልከት ጎንደር ገቡ።

ጎንደር: ሚያዚያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና የመስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ ሙሐመድ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ለመመልከት ጎንደር ከተማ ገብተዋል። የጎንደር ማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ወርቁ ኃይለማርያም፣ የጎንደር...

የጎንደር ከተማ አሥተዳደር 34 ነጥብ 2 ሄክታር መሬት ለ46 ባለሃብቶች ርክክብ አደረገ።

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ባለሃብቶች 4 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ሲሆን ለ 4 ሺህ ዜጎች የሥራ እድል እንደሚፈጥሩ ተገልጿል። የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኀላፊ ግርማይ ልጃለም እንደተናገሩት 4...

ኢትዮጵያ የሃሳብ እና የምክክር አቢዮት ያስፈልጋታል!

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እንደ ሮኬት ተመንጥቃ ከወጣችበት ጥንታዊ እና ቀደምት የከፍታ ታሪኳ ይልቅ እንደ ናዳ ተምዘግዝጋ የወረደችበት አሁናዊ የቁልቁለት ተረኳ በብዙው ያስቆጫል፡፡ ጥንታዊቷ ኢትዮጵያ እንደ ኮኮብ አብርታ እንደ ዘበት መዘንጋቷ...