የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል የፈተና የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ኾነ፡፡

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ እንዳስታወቀው የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 4/2016 ዓ.ም እስከ ሰኔ 14/2016 ዓ.ም ባሉት ቀናት ይሰጣል፡፡ ፈተናው ከ8ኛ ክፍል እንደሚጀመር የገለጸው ቢሮው...

የምግብ ብክነት አሳሳቢ ጉዳይ በመኾኑ በመላው ዓለም ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ የኬንያ የሥነ ምግብ ማኅበረሰብ...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኬንያ የሥነ ምግብ ማኅበረሰብ ኀላፊ የኾኑት ሄንሪ ኔጌት የምግብ ብክነት አሳሳቢ ጉዳይ በመኾኑ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በመላው ዓለም ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ብለዋል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሪፖርት እንደሚያሳየው 811...

በወልድያ ከተማ አሥተዳደር የተቋቋመው የከንቲባ ችሎት የነዋሪዎችን የዓመታት ቅሬታ እየፈታ ነው።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የወልድያ ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዱባለ አብራሬ እንደገለጹት ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ በከተማ አሥተዳደሩ የከንቲባ ችሎት ተግባራዊ ኾኗል። በዚህም በከተማዋ እስከ አስር አመት ያስቆጠሩ የልማትና የመልካም አሥተዳደር ችግሮች መፍትሔ...

ብሔራዊ ፓርኩን ከተጋረጠበት አደጋ ለመጠበቅ ምን እየተሠራ ይኾን?

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ብርቅዬ የዱር እንስሳት የሚገኙበት፣ በተፈጥሮ የተዋበ እና ከኢትዮጵያ ተራራዎች ሁሉ የላቀው ነው፡፡ ብሔራዊ ፓርኩ ለበርካታ ጎብኚዎች መዳረሻ በመኾንም ለሀገር ከፍተኛ ገቢ ከሚያስገኙ አካባቢዎች መካከል...

የክልሉ ሕዝብ ለሰላም ቅድሚያ በመስጠት መንግሥት ሙሉ አቅሙን ልማት ላይ እንዲያውል የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ...

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኮምቦልቻ ከተማ የባይ ፓስ ኮንክሪት የአስፓልት መንገድ ግንባታን የክልል እና የከተማ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች የመስክ ምልከታ አካሄዱ። በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ከወሎ ዩኒቨርሲቲ፣ አማር ፒፒ የሚያወጣው 7 ነጥብ 5...