የራያ አሁናዊ ሁኔታ እና የሰብዓዊ ድጋፍ

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሕወሓት ታጣቂዎች ለአራተኛ ጊዜ ባደረጉት ወረራ በሰሜን ወሎ ዞን በራያ ወረዳዎች በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ወገኖች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል፡፡ የሕወሓት ታጣቂዎችም ቤት ንብረታቸውን እያወደሙ፣ እየዘረፉ መኾናቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች...

ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በጎንደር ከተማ ውስጥ የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ለመደገፍ ያለመ ምልከታ እያደረጉ...

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የመስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሐመድ እና ሌሎችም የክልሉ እና የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከፍተኛ መሪዎች በጎንደር ከተማ እና በአካባቢው የሚከናወኑ የልማት ሥራዎችን...

“የመገጭ መስኖ ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ ከግብርናው ዘርፍ በተጨማሪ ለጎንደር ከተማ ሕዝብ የንጹሕ መጠጥ ውኃ ችግርን...

ጎንደር: ሚያዚያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የመስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሐመድ እና ሌሎችም የክልሉ ከፍተኛ መሪዎች የመገጭ መሥኖ ልማት ፕሮጀክትን የግንባታ ሂደት ተመልክተዋል። የምልከታው ዋና ዓላማ የፕሮጀክቱን መጓተት...

ለ2016/17 የምርት ዘመን የሚውል 275 ሺህ በላይ ኩንታል የሚጠጋ ዘር መሰብሰቡን የአማራ ክልል ግብርና...

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 54 ሺህ ኩንታል የሚጠጋ ቀድመው ዘር ለሚጀምሩ አካባቢዎች የሚውለው "ቢኤች 661" በቆሎ እየተሠራጨ እንደሚገኝ ባለሥልጣኑ ገልጿል። የበቆሎ ዘር እየቀረበ ቢኾንም አቅርቦቱ በቂ ባለመኾኑ ተጨማሪ የበቆሎ እና ሌሎች ምርጥ...

ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ለመመልከት ጎንደር ገቡ።

ጎንደር: ሚያዚያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና የመስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ ሙሐመድ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ለመመልከት ጎንደር ከተማ ገብተዋል። የጎንደር ማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ወርቁ ኃይለማርያም፣ የጎንደር...