“የሥራ ከባቢን ምቹ ማድረግ ከቀዳሚ የትኩረት መስኮቻችን አንዱ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የመንግሥት ቢሮዎች የቢሮ ከባቢን መቀየር የሥራ ከባቢን ምቹ ማድረግ ከቀዳሚ የትኩረት መስኮቻችን አንዱ ነው ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)።
ዛሬ በከተማ እና የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር መስርያ ቤት...
“80 ሚሊዮን ኩንታል የስንዴ ምርት ተሠብሥቧል” ግብርና ሚኒስቴር
ባሕር ዳር: ግንቦት 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በያዝነው ዓመት በመስኖ ስንዴ ልማት እስካሁን 80 ሚሊዮን ኩንታል ምርት መሠብሠቡን ግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ሚኒስቴርን የበጀት ዓመቱን የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ገምግሟል።
የግብርና ሚኒስትሩ...
ተቋማትን በሥራዎቻቸው የመለካት ልምድ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተጠቆመ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል የግብርና ተጠሪ ተቋማት መሪዎች የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸማቸውን ገምግመዋል። በግምገማዊ ውይይቱ ተቋማትን በሥራዎቻቸው የመለካት ልምድ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪ እና የግብርና...
በዶክተር አሕመዲን መሐመድ የተመራ የአማራ ክልል የልዑካን ቡድን በኬንያ የልምድ ልውውጥ እያካሄደ ነው።
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተሞች እና መሠረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ አሕመዲን መሐመድ (ዶ.ር) የተመራ ልዑክ ነው ኬንያ በመገኝት በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ የልምድ ልውውጥ እያካሄደ...
በማሽላ ዘር ብዜት አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር አስታወቀ።
ከሚሴ: ግንቦት 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደርም ኾነ እንደ ክልል ያለውን የዘር አቅርቦት አጥረት ለመቅረፍ ሥራዎች መሠራታቸው ተገልጿል። በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዋና አሥተዳዳሪ የተመራ ልዑክ በብሔረሰብ አሥተዳደሩ የተመረተውን የማሽላ ምርጥ ዘር ብዜት ጎብኝቷል።
የደዋጨፋ ወረዳ...








