“በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት የተገነባው አዳሪ ትምህርት ቤት የዜጎችን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ረገድ አብነት...
ባሕር ዳር: ግንቦት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሼይካ ፋጢማ ቢንት ሙባረክ የዐይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት የዜጎችን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ረገድ አብነት የሚኾን የልማት ሥራ መኾኑን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማኅበራዊ ልማት፣ ባሕል እና...
”ለጠንካራ የጤና ሥርዓት ግንባታ ጠንካራ የጤና አመራር ሥርዓት አስፈላጊ ነው” የአማራ ክልል ጤና ቢሮ
ባሕር ዳር: ግንቦት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የጤና ኢኖቬሽን መመሪያ፣ ውጤታማ የጤና አመራር አሥተዳደር እና ተጠያቂነት፣ የጤና ተቋማት አክሪዲቴሽን ፍኖተ ካርታ እና በመጀመሪያ አሃድ ጤና ተቋማት የሥርዓት ማነቆ ላይ ያተኮረ ፊፎረም...
“3 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት መሳብ ተችሏል” የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን
ባሕር ዳር: ግንቦት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በበጀት ዓመቱ 10 ወራት 3 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት መሳብ መቻሉን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ሃና አርያስላሴ ገልጸዋል። ኮሚሽነሯ መንግሥት ኢትዮጵያን ምቹ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ለማድረግ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ...
የኢትዮጵያን የልማት እንቅስቃሴዎች ለመደገፍ ቁርጠኛ መኾናቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ረዳት ዋና ጸሐፊ ራሚዝ አላክባሮቭ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ ተቀማጭነታቸው በአዲስ አበባ ካደረጉት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ረዳት ዋና ጸሐፊ እና የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ (ዶ.ር) ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ውይይት አድርገዋል።...
“የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ኢትዮጵያን ወደ ነበረችበት እድገት ይመልሳል” የሕግ ባለሙያ
ባሕር ዳር: ግንቦት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲን ካጸደቀ ከአንድ ወር በላይ አስቆጥሯል። ፖሊሲውን ለማርቀቅም በፍትሕ ሚኒስቴር የተቋቋመ የሕግ ባለሙያዎች ቡድን ከዓመት በላይ ጥናት እና ግምገማ ማካሄዱን መረጃዎች ይጠቁማሉ።
የሰቆጣ ከተማ...








