“ሕዝበ ሙስሊሙ የዒድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓልን ሲያከብር በአብሮነት እና በመረዳዳት መንፈስ ሊኾን ይገባል”...
ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ የዒድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
አፈ-ጉባኤዋ ለመላው የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1 ሺህ...
“ዒዱን በሰላም፣ በፍቅር፣ በመተባበር እና በመተሳሰብ እንድናሳልፈው አደራዬን አስተላልፋለሁ” ሼህ ጀውሃር ሙሐመድ
ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓልን ምክንያት በማድረግ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በመግለጫውም በዓሉን በፍቅር እና በሰላም ማክበር እንደሚገባ መልዕክት አሰተላልፏል፡፡
የአማራ ክልል...
የተከሰተውን የኮሌራ በሽታ ለመቆጣጠር እየሠራ መኾኑን የሰሜን ጎጃም ዞን ጤና መምሪያ ገለጸ።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎጃም ዞን ጤና መምሪያ በዞኑ ስለተከሰተው የኮሌራ በሽታ መግለጫ ሰጥቷል። የመምሪያው ኀላፊ ደሳለኝ ዳምጤ በዞኑ የኮሌራ ክስተትን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ሚያዝያ 25 ቀን 2016 ዓ.ም...
የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የክረምት የግብርና ሥራዎች ያሉበትን ደረጃ ገመገመ፡፡
ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የግብርና ቢሮ በምዕራብ አማራ የሚገኙ የግብርና መምሪያ ኀላፊዎች እና የባለሙያዎች የቴክኒክ ቡድን የ2016/17 የክረምት የሠብል ልማት ሥራዎች ላይ ተወያይቷል፡፡ በመድረኩም የግብርና ቢሮ መሪዎች፣ የምዕራብ አማራ ግብርና መምሪያ ኀላፊዎች፣ ዳይሬክቶሬቶች...
“የአየር ትራንስፖርትንና ቱሪዝምን ይበልጥ ለማስተሳሰር እየሠራን ነው”አቶ መስፍን ጣሰው
ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የስካይ ላይት ሆቴሎችን በአገሪቷ የተለያዩ አካባቢዎች በማስፋት የአየር ትራንስፖርትንና ቱሪዝምን ይበልጥ ለማስተሳሰር እየተሠራ መኾኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)...








