“ችግኞችን ከመትከል ባሻገር ብሔራዊ ፓርኮችን እና ጥብቅ ደኖችን መጠበቅ ይገባል” የምዕራብ ጎንደር ዞን ግብርና...

ገንዳ ውኃ: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በየዓመቱ ኢኮኖሚያዊ እና ሥነ ምህዳራዊ ፋይዳ ያላቸው ችግኞችን ከመትከል ባሻገር በዞኑ የሚገኙ ብሔራዊ ፓርኮችን እና ጥብቅ ደኖችን መጠበቅ ይገባል ሲል የምዕራብ ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ አሳስቧል። የምዕራብ ጎንደር ዞን ግብርና...

የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ እንዲጠናቀቅ የሴቶች፣ ህጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ምክር ቤት የሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የወጣቶች እና ስፖርት ቢሮን የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ገምግሟል። የቢሮው ኀላፊ እርዚቅ ኢሣ ባቀረቡት ሪፖርት ለወጣቶች የግንዛቤ...

“በአዲስ ከቀረበው ሰው ሠራሽ ማዳበሪያ ውስጥ 94 በመቶ ያህሉ ለአርሶ አደሮች ተሰራጭቷል” የምሥራቅ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን በበጀት ዓመቱ ግዥ ከተፈጸመለት ሰዉ ሠራሽ የአፈር ማዳበሪያ ውስጥ ከ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን ኩንታል በላይ የሚኾነዉ ወደ ዞኑ መድረሱን አስታውቋል። የምሥራቅ ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ...

“አረንጓዴ አሻራ ለነገው ትውልድ የተስፋ እስትንፋስ ነው” የምዕራብ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎንደር ዞን አሥተዳዳር የዘንድሮውን ሀገራዊ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በገንዳ ውኃ ከተማ ገስት ሃውስ ጥብቅ ደን በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምሯል። በመርሐ ግብሩ የምዕራብ ጎንደር ዞን...

የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ለውጥ እያመጣ መኾኑን የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ፡፡

አዲስ አበባ: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በድሬዳዋ ከተማ አሥተዳደር የሚገኙ በከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ተጠቃሚ የኾኑ ነዋሪዎችን የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ሥራቸውን ጎብኝተዋል። በፕሮጀክቱ የተሠሩ የልማት ሥራዎች እንደ ጤና ጣቢያ፣ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እና...