“ጠንካራ ዲሞክራሲ መሠረት ላይ የቆመ ሀገር እንዲኖር እና በእኩልነት ለመዳኘት ጠንካራ የዳኝነት ሥርዓት መገንባት...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ምክር ቤት የሕግ ፍትሕ እና አሥተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን ተቋማት የ2016 በጀት ዓመት አፈጻጸም ገምግሟል፡፡ የምክር ቤቱ የሕግ ፍትሕ እና አሥተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ...

የሰላም አመቻች ካውንስሉ ወደ ተግባር እንዲገባ የመንግሥት ሠራተኞች የድርሻቸውን እንዲወጡ የምሥራቅ ጎጃም ዞን የሰላም...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የምሥራቅ ጎጃም ዞን የመንግሥት ሠራተኞች ”ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ መልዕክት የሰላም ኮንፈረንስ አካሂደዋል። በአማራ ክልል ላለፉት ጊዜያት አጋጥሞ የቆየውን ግጭት በሰላማዊ አማራጭ ለመፍታት ከክልል ጀምሮ በየደረጃው የሰላም ካውንስል...

በ102 ሐሰተኛ የመንጃ ፈቃድ ተጠቃሚዎች ላይ የእርምት እርምጃ ተወስዷል፡፡

ባሕር ዳር: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሐሰተኛ መንጃ ፈቃድ በተገኙባቸው 102 አሽከርካሪዎች ላይ የእርምት እርምጃ መወሰዱን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ትራንስፖርት ተጠሪ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በትራፊክ አደጋ የሚደርሰውን ሞት፣...

የወልድያ ከተማ አሥተዳደር የ2016 የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላን አስጀመረ።

ወልድያ: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የከተማ አሥተዳደሩ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በራስ አሊ ክፍለ ከተማ ዋሴ ተፋሰስ ተከናውኗል። የወልድያ ከተማ አሥተዳደር ግብርና መምሪያ ኀላፊ ደስታ ሞላ ለዚህ ዓመት ከ600 ሺህ በላይ ችግኝ...

“በበጀት ዓመቱ ከ4 ሺህ በላይ ለሚኾኑ ታራሚዎች ይቅርታ ተደርጓል” የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ

ባሕር ዳር: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የፍትሕ ሥርዓቱን ፈጣን እና ቀልጣፋ ለማድረግ ዘመናዊ አሠራሮችን እየተገበረ መኾኑን የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ አስታውቋል። የአማራ ክልል ምክር ቤት የሕግ ፍትሕና አሥተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን የአሥፈጻሚ...