የሕዝብን ጥያቄ በማድመጥ ችግሮችን ለመፍታት መንግሥት ያሳየውን ቁርጠኝነት እንደሚደግፉ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡
ባሕር ዳር: ሐምሌ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በጎንደር ከተማ ለመንግሥት የልማት ሥራዎች ዕውቅና የሚሰጥ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በፋሲለደስ ስታዲየም እየተካሄደ ነው። በሕዝባዊ ሰልፉ የከተማዋ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።
ሕዝባዊ ሰልፉ መንግሥት በጎንደር ከተማ እያከናወናቸው ስለሚገኙ የልማት ሥራዎች...
በአይከል ከተማ አሥተዳደር እና በሁለቱ የጭልጋ ወረዳዎች በተካሄደ ሕዝባዊ ውይይት ሕዝቡ ከመንግሥት ጎን እንደሚቆም...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአይከል ከተማ አሥተዳደር እና በሁለቱ የጭልጋ ወረዳዎች ያሉ የሰላም እና የፖለቲካ መልካም ነባራዊ ሁኔታዎች፣ ስጋቶች እና ከስጋት መወጫ መንገዶች በሚል በተዘጋጀ ሰነድ ዙሪያ በአይከል ከተማ አሥተዳደር በስምንቱ ቀጣናዎች...
“ካውንስሉ ከየትኛውም ወገን ጣልቃ ገብነትን ሳያስተናግድ ሁለቱ ወገኖች ወደሰላም እንዲመጡ ይሠራል” የሰለም ካውንስሉ ዋና...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገራችን ኢትዮጵያ በየጊዜው የገጠሟትን ፈተናዎች በሕዝቦቿ ትብብርና አንድነት በከፍተኛ ድል አድራጊነት መንፈስ ድል እያደረገች የተሻገረች ሀገር መኾኗን በኮንፈረሱ የሰላም ካውንስሉ ዋና ጸሐፊ ፓስተር አማን ሷልህ ተናግረዋል።
በክልሉ የተፈጠረው ችግር...
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና መንግሥታቸው የጎንደርን የረጅም ጊዜ የልማት ጥያቄ መመለሳቸውን እውቅና የሚሰጥ ሰላማዊ ሰልፍ...
ጎንደር: ሐምሌ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ መንግሥት ለልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ያሳየውን ቁርጠኝነት የሚደግፍ እና ያሉ ችግሮች ተሻሽለው አስተማማኝ ሰላም እንዲመጣ የሚጠይቅ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
"ለሰላም ዘብ እንቆማለን፤ የተጀመሩ ልማቶችን እናስቀጥላለን" በሚል መሪ...
ውኃ እና ኢነርጂ ቢሮ የጎርፍ አደጋ ስጋት ላለባቸው የደቡብ ጎንደር ዞን ወረዳዎች ድጋፍ አደረገ፡፡
ባሕር ዳር: ሐምሌ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ውኃ እና ኢነርጂ ቢሮ 2 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር የሚገመት የውኃ ማከሚያ ኬሚካል እና ቁሳቁስ የጎርፍ አደጋ ስጋት ላለባቸው የደቡብ ጎንደር ወረዳዎች ድጋፍ አድርጓል፡፡ ሁልጊዜም በየዓመቱ ክረምት በገባ...








