#ሳምንቱ በታሪክ

ያሳለፍነው ሳምንት ጉልህ የታሪክ ክስተቶች ፦ 1. 'አርበኛው' አቡነ ጴጥሮስ መስዋዕትነትን የተቀበሉበት ልብ ሰባሪ ክስተት ኢትዮጵያዊው የሃይማኖት አባት አቡነ ጴጥሮስ በ1875 ዓ.ም በሰሜን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ፍቼ ከተማ ተወለዱ፡፡ አርበኛው የጵጵስና ስማቸውን ከማግኘታቸው...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓት ማሻሻያን አስመልክቶ የሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፦

ባሕር ዳር: ሐምሌ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በትናንትናው ዕለት መንግሥት አጠቃላይ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራምን አስመልክቶ የሰጠውን መግለጫ ተከትሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በዛሬው ዕለት የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓት ማሻሻሉን ያስታውቃል፡፡ ከዛሬ ጀምሮ...

የሃዘን መግለጫ!

ባሕር ዳር: ሐምሌ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ከሰሃላ ሰየምት ወረዳ ወደ ዝቋላ በተከዜ ወንዝ በጀልባ ሲጓዙ በደረሰ አደጋ ሕይዎታቸው ባጡ ወገኖች የተሰማውን ሃዘንገልጿል። የክልሉ መንግሥት በመግለጫው በ20/11/2016 ዓ.ም...

የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ጸጥታ ምክር ቤት የተለያዩ የክልከላ ውሳኔዎችን ማሳለፋን አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ጸጥታ ምክር ቤት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ አውጥቷል። ክልሉ የገጠመውን ችግር ለመቀልበስ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታውጆ ወደ ሥራ ከተገባበት ጊዜ ጀምሮ በከተማ አሥተዳደሩ ራሱን የቻለ...

በአማራ ክልል 5 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች በኮሌራ በሽታ መያዛቸውን የአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በክልሉ በተከሰተ የኮሌራ በሽታ 4ሺህ 983 ሰዎች ለህመም እንደተዳረጉ በአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የኅብረተሰብ ጤና አደጋዎች መከላከል እና መቆጣጠር ዳይሬክተር አብርሃም አምሳሉ ገልጸዋል፡፡ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015...